የኢትዮጵያ የዳያስፖራ ማኅበራት ግብጽ የሕዳሴ ግድብን በተመለከተ የያዘችውን አቋም ወደ ትብብር እና አጋርነት መንፈስ...

ባሕር ዳር:መጋቢት 26/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በተለያዩ የዓለም ሀገራት የሚገኙ የኢትዮጵያ የዳያስፖራ ማኅበራት ግብጽ የሕዳሴ ግድብን በተመለከተ ለረጅም ጊዜ ይዛ የቆየችውን አቋም ማስተካከል እንዳለባት ጠይቀዋል። ከ30 በላይ የሚሆኑት ማኅበራቱ ጥያቄውን ያቀረቡት በትናንትናው ዕለት ባወጡት የጋራ መግለጫ...

“በሚያዝያ ወር ከቀደሙት ሁለት የበልግ ወቅቶች የተሻለ የዝናብ ስርጭት ይኖራል” ኢንስቲትዩቱ

ባሕር ዳር:መጋቢት 26/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በቀጣዩ ሚያዝያ ወር ከቀደሙት ሁለት የበልግ ወቅቶች የተሻለ የዝናብ ስርጭት እንደሚኖር የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታውቋል፡፡ ኢንስቲትዩቱ በአንዳንድ አካባቢዎች ላይ በሚኖረው ከባድ ዝናብ ቅፅበታዊ ጎርፍ ሊከሰት ስለሚችል በህይወትና ንብረት ላይ ጉዳት...

በማሻሻያ ፕሮጀክቱ 150 ሺህ አዲስ ደንበኞች የአገልግሎቱ ተጠቃሚ ይሆናሉ።

ባሕር ዳር:መጋቢት 26/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በአገሪቱ በሚገኙ ስድስት ከተሞች በሚያከናውነው የኤሌክትሪክ ማሰራጫ መስመሮች መልሶ ግንባታና አቅም ማሳደግ ፕሮጀክት 150 ሺህ አዲስ ደንበኞችን የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተጠቃሚ ለማድረግ እየሰራ መሆኑን አስታወቀ፡፡ እነዚህ አዲስ ደንበኞች...

የአውሮፓ ኅብረት ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን ትብብር ለማጠናከር እንደሚሰራ ገለጸ።

ባሕር ዳር:መጋቢት 26/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአውሮፓ ኅብረት ከኢትዮጵያ ጋር በልማት፣ በንግድና ኢንቨስትመንት እንዲሁም በሌሎች ዘርፎች ያለውን ትብብር ለማጠናከር እንደሚሰራ በኢትዮጵያ የኅብረቱ አምባሳደር ሮላንድ ኮቢያ ተናገሩ። አምባሳደር ሮላንድ ኮቢያ እንዳሉት አውሮፓ ኅብረት ከኢትዮጵያ ጋር በዘርፈ ብዙ...

ከቻግኒ-ድባጤ የአስፋልት መንገድ በቀጣይ ዓመት እንደሚጠናቀቅ ተገለጸ፡፡

ባሕርዳር: መጋቢት 26/2015 ዓ.ም (አሚኮ)ከያሶ- ጋሌሳ-ድባጤ-ቻግኒ ያለው መንገድ የአማራ እና ቤንሻንጉል ጉምዝ ክልሎችን በኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ እንቅስቃሴ የሚያስተሳስር ረጅም እድሜ ያስቆጠረ መንገድ ነው፡፡መንገዱ ከሁለቱ ክልሎች አልፎ ለሀገር እድገት ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያላቸው የከበሩ ማዕድናት የሚተላለፍበት መንገድም...