ʺ ትሁቶች ትህትናን ያስተምራሉ፣ መልካምነትን ያሳያሉ”

ባሕር ዳር:ሚያዝያ 05/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ትሁቶች ትሕትናን ያስተምራሉ፣ ደጎች ደግነትን ያሳያሉ፣ ልበ ቀናዎች የተወደደውን ያደርጋሉ፡፡ ንጉሠ ነገሥት ኾኖ ሳለ እንደ አሽከር አገለገላቸው፣ አምላክ ሆኖ ሳለ እንደ አሽከር ዝቅ ብሎ እግራቸውን አጠባቸው፡፡ ደግ ነውና እግሩን...

በስሜን ተራራዎች ብሔራዊ ፓርክ ተከስቶ የነበረውን እሳት መቆጣጠር መቻሉን የፓርኩ ጽሕፈት ቤት ገለጸ።

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 03/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በስሜን ተራራዎች ብሔራዊ ፓርክ ተከስቶ የነበረውን እሳት መቆጣጠር እንደተቻለ የፓርኩ ጽሕፈት ቤት ኅላፊ አዛናው ከፍያለው ገልጸዋል። ቃጠሎው ባለፈው መጋቢት 29/2015 ዓ.ም ከሰዓት የተከሰተ ሲኾን የአካባቢው ማኅበረሰብ እና ሌሎች...