ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ 82ኛውን የኢትዮጵያ አርበኞች ድል መታሰቢያ በዓልን አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት...

ባሕር ዳር:ሚያዝያ 27/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ 82ኛውን የኢትዮጵያ አርበኞች ድል መታሰቢያ በዓልን አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። እንኳን ለዐርበኞች ቀን(የድል በዓል) አደረሳችሁ ኢትዮጵያ የነጻነት ቀን ሳይሆን የድል ቀን ያላት ሀገር ነች። ነጻነታቸውን በምንም...

“አርበኝነት ሀገርን በፍቅር መውደድና ያንንም በተግባር ማሳየት ነው” ሻለቃ ባሻ ስንታየሁ አበበ

ደብረ ብርሃን: ሚያዝያ 27/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ሻለቃ ባሻ ስንታየሁ አበበ ትውልድና ዕድገታቸው ሰሜን ሸዋ ዞን ሲያደብርና ዋዩ ወረዳ ነው፡፡ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ላይ እንዳሉ የሶማሊያ ጦር ሀገርን ሲወር 1969 ዓ.ም ወደ ካራማራ ማቅናታቸውን ይናገራሉ፡፡...

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለ82ኛው የኢትዮጵያ አርበኞች ድል መታሰቢያ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ

የኢፌዴሪ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለ82ኛው የኢትዮጵያ አርበኞች ድል መታሰቢያ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ፡፡ የምክር ቤቱ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- እንኳን ለ82ኛው የኢትዮጵያ አርበኞች ድል መታሰቢያ በዓል ቀን አደረሳችሁ! አደረሰን! የኢፌዴሪ...

የግብርና ሳይንስ ኤግዚቢሽን አዲስ አበባ በሚገኘው ሳይንስ ሙዚዬም ሊካሄድ ነው።

አዲስ አበባ: ሚያዝያ 26/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የግብርና ሚኒስቴር የግብርና ሳይንስ ኤግዚቢሽን አዲስ አበባ በሚገኘው ሳይንስ ሙዚዬም ሊያካሂድ መኾኑን አስታውቋል። መዋቅራዊ የግብርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ለማድረግ እየተሠራ ነው ያሉት የግብርና ሚኒስትሩ ዶክተር ግርማ አመንቴ ይህ ኤግዚቢሽን...

በትምህርት ተቋማት መልሶ ግንባታ መንግሥታዊ ያልኾኑ ድርጅቶች ድርሻ የላቀ ቢኾንም ከደረሰው ጉዳት አንጻር በቂ...

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 26/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል በርካታ አካባቢዎች ጦርነቱ ባደረሰው ውድመት የተከሰተውን የትምህር ሥርዓት ችግር ለመቅረፍ በርካታ ግብረ ሰናይ ድርጅቶች ድጋፍ እያደረጉ ነው፡፡ ኢማጅን ዋን ደይ የተባለ ግብረ ሰናይ ድርጅም ሁለተኛ ዙር...