“እንደ ሰለሞን እንደ ሲራክ፣ እንደ ደጉ ንጉሥ እንደ ሚኒሊክ፣ መች ተጽፎ...
ባሕር ዳር:ሚያዝያ 27/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ዛሬ “በቅኝ ገዢዎች ብርቱ ክንድ ያልተንበረከከች፣ የራሷ ፊደልና ማንነት ያላት፣ ውብ ታሪክ፣ ተፈጥሮ እና ባሕል ባለቤት ሀገር ኢትዮጵያ” እያልን በኩራት የምንመሰክርላት ሀገር ለዚህ ያበቃት ተዘግቦ የማያልቅ፣ ዘመን የማይሽረው ተጋድሎ...
“ጠላትሽ ተዋርዶ ስምሽ እንዲከበር እንሸከማለን የመከራ ቀንበር”
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 27/2015 ዓ.ም (አሚኮ) መከራዋን ተሸከሙላት፣ ስቃዩዋን ተሰቃዩላት፣ ሕመሟን ታመሙላት፣ መንከራተቷን ተንከራተቱላት፣ ለክብሯ ሲሉ ከፊት ቀደሙላት፣ በደማቸው አተሟት፣ በአጥንታቸው አጸኗት፣ በሞታቸው አኖሯት፡፡ ስለ ፍቅሯ እጅግ የከበደውን እና የመረረውን መከራ ተቀበሉላት፣ በገዳይ መርዝ...
“ዛሬ እኛ ነን ነገ ደግሞ እናንተ ትሆናላችሁ” ቀዳማዊ ኀይለ ሥላሤ
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 27/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ዓለም አስደማሚውን የጥቁር ሕዝቦች የነጻነት ተጋድሎ ድል እና ተዓምራዊ ክስተት ካጣጣመ አራት አስርት ዓመታት ተቆጥረዋል፡፡ ተሸናፊዎቹ ሰላቶዎች ያልጠበቁት ምትሃታዊ ሽንፈት የእግር እሳት ሆኖባቸው ለሌላ እልቂት እና ጦርነት ቂም...
“አንዲት ግራር” የሸዋ አናብስት አሻራ!
ባሕር ዳር:ሚያዝያ 27/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ድልና እና ክብር ፣ ጀግንነትና አሸናፊነት ያለጽናት እና ያለመስዋዕትነት ሊሳካ እንደማይችል ቀድመው የተገነዘቡ አርበኞች ውድ ህይወታቸው ሰጥተው ለቅኝ ግዛት ያልተንበረከከች ሀገር አጽንተዋል።
በኢትዮጵያ የአርበኝነት ተጋድሎ ለሀገራቸው ተወልደው፣...
የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳኅለወርቅ ዘውዴ ከድል ሃውልቱ ስር የአበባ ጉንጉን አስቀመጡ።
ሚያዝያ 27/2015 ዓ.ም (አሚኮ) 82ኛው የኢትዮጵያ ዐርበኞች ድል መታሰቢያ በዓል በአዲስ አበባ አራት ኪሎ እየተከበረ ነው።በዓሉ አራት ኪሎ በሚገኘው የአርበኞች ድል መታሰቢያ ኃውልት በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ይገኛል ።
"አብሮነት ለጽናትና ድል" በሚል መሪ ሃሳብ...








