በኢንጅነር ተረፈ ራሥ ወርቅ የተሰየመ የሳይንስና ፈጠራ ውጤት የሽልማት ሥነ ሥርዓት በሳይንስ ሙዚየም እየተከናወነ...
አዲስ አበባ : ግንቦት 05/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዘመን የተለያዩ የፈጠራ ቴክኖሎጂን ባበረከቱትና የዳግማዊ አፄ ምኒልክን የአንኮበር ቤተ-መንግሥት በማደስ ለቱሪዝም አገልግሎት እንዲውል ያደረጉትን ኢንጂነር ተረፈ ራሥ ወርቅ 1ኛ የሙት ዓመት መታሰቢያን ምክንያት ...
“የመካነ-ኢየሱስ/እስቴ-ስማዳ 50 ነጥብ 5 ኪ.ሜ አስፋልት ኮንክሪት መንገድ ግንባታ ወደ መጠናቀቅ ተቃርቧል” የኢትዮጵያ መንገዶች...
ባሕር ዳር: ግንቦት 05/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በደቡብ ጎንደር ዞን የመካነ-ኢየሱስ/እስቴ-ስማዳ 50 ነጥብ 5 ኪ.ሜ አስፋልት ኮንክሪት መንገድ ግንባታ ወደ መጠናቀቅ መቃረቡን የኢትዮጵያ መንገዶች ባልስልጣን አስታውቋል። እንደ ባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ መረጃ፣ አሁን ላይ ከአጠቃላይ የግንባታ...
ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የሠራቸው የማነቃቂያ ሥራዎች የሚበረታቱ መሆናቸውን የኢንዱስትሪ እና ማዕድን ጉዳዮች...
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 03/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የሠራቸው የማነቃቂያ ሥራዎች የሚበረታቱ መሆናቸውን በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢንዱስትሪ እና ማዕድን ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ገልጿል።
ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ከግል ዘርፉና ከኢንዱስትሪው...
በፓኪስታን ኢዝላማባድ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ በይፋ ተመረቀ።
ባሕር ዳር: ግንቦት 03/2015 ዓ.ም (አሚኮ)በፓኪስታን ኢዝላማባድ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ በይፋ መመረቁን የኢፌደሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።
በተለያዩ የትብብር መስኮች ግንኙነታቸውን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እያጠናከሩ የመጡት ኢትዮጵያ እና ፓኪስታን አዳዲስ የግንኙነት ምዕራፎችን እየከፈቱ ይገኛሉ።
ከቀናት...
የቀድሞው የአማራ ልዩ ኃይል አባላት የክልሉን ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን ለመቀላቀል ስልጠና መጀመራቸውን አስታወቁ፡፡
ባሕር ዳር: ግንቦት 03/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ሀገር ፈተና ውስጥ ሳለች ብርቱ ክንዶቻቸውን ጋሻ አድርገው ሀገር እና ሕዝብን ከውርደት ታድገዋል፡፡ እንደ አባቶቻቸው ክተት ሲባሉ ከትተው ግንባራቸውን ለአሩር፣ ደረታቸውን ለጦር እግሮቻቸውን ለጠጠር ሰጥተው ታሪክ እና ሀገርን...








