“ኢትዮጵያስ ከሌሎችና ከስህተቶቿ መቼ ይሆን የምትማረው?”

ባሕር ዳር: ነሐሴ 14/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ከትናንቱ የሚማር ከተገኘ ዓለም እጅግ አስከፊ እና መራር የጦርነት ታሪክ አላት፡፡ በእያንዳንዱ ሀገር የታሪክ ማጀት ውስጥ ጊዜ ወስደን ብንመረምር ለህልውናቸው ስጋትን ለሕዝቦቻቸው ፍርሃትን የፈጠሩ የጦርነት ታሪኮቻቸውን ፈልፍለን እናወጣለን፡፡...

በተፈጠረው የሰላም መደፍረስ ምክንያት ምርትን ከቦታ ቦታ ማንቀሳቀስ ባለመቻሉ የምርት እጥረት መከሰቱን የአማራ...

ባሕር ዳር: ነሐሴ 14/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ሸማች ኅብረት ሥራ ማኅበራት በብዛት ምርት ከሚገኝበት አካባቢ በመግዛት ለተጠቃሚዎች በማቅረብ ዋጋ እያረጋጉ እንደነበር የማሕበራቱ ሥራ አስኪያጆች ተናግረዋል። የግሽ ዓባይ ሸማቾች ሕብረት ሥራ ማሕበር ሥራ አስኪያጅ ምትኩ አያሌው...

“ ኢትዮጵያ ሰላምና ሰላማውያንን አጥብቃ ትፈልጋለች”

ባሕር ዳር: ነሐሴ 14/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ለዘመናት ሕግና ሥርዓት የጸናባት፣ ጥበብ የሚፈልቅባት፣ እሴት የጠነከረባት፣ ኃያላን ነገሥታት የነገሡባት፣ ጥበብና ብልሃት የተቸሩ ሹማምንት የኖሩባት፣ ምስጢር የሚያሜሰጥሩ፣ ነገን በጥበብ የሚናገሩ፣ ከራስ ትውልድ አልፎ ለዘመናት ለሚቀጥል ትውልድ...

“ተፈጥሮ በነበረው የሰላም መደፍረስ ምክንያት በመሰረታዊ ምርቶችና አቅርቦቶች ላይ ተገቢ ያልሆነ የዋጋ ጭማሪ በመደረጉ...

ጎንደር: ነሐሴ 14/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ተፈጥሮ በነበረው የሰላም መደፍረስ ምክንያት በመሰረታዊ ምርቶችና አቅርቦቶች ላይ ተገቢ ያልሆነ የዋጋ ጭማሪ በመደረጉ በኑሮአቸው ላይ ጫና መፈጠሩን የተለያዩ ምርቶችንና ሸቀጦችን ሲሸምቱ ያገኘናቸው የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች ነግረናውል። በሰላም...

“ኢትዮጵያ የተትረፈረፈ የተፈጥሮ ሀብትና እምቅ አቅም ባለቤት ናት።” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: ነሃሴ 13/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልእክት "ከወንድሜ ሼክ ሙሀመድ ቢን ዛይድ ጋር የከፈትነው የሳይንስ ሙዚየም አውደ ርዕይ የሀገራችንን ከፍተኛ የውሃ እና የኢነርጂ አቅም ያሳያል!" ብለዋል። ጠቅላይ...