ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ በክረምቱ ወቅት የታደሱ ቤቶችን አስረከቡ።

ባሕር ዳር: ነሐሴ 23/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው፣ አቧሬ አካባቢ በክረምቱ ወቅት የታደሱ ቤቶችን ለዐቅመ ደካሞች እና ለአረጋውያን ዛሬ ጠዋት አስረክበዋል። በዚህ ዓመት ግንቦት ወር መጀመሪያ ላይ...

“ግጭት በቀጥታ ከሚያደርሰው ሰብዓዊና ቁሳዊ ውድመት ባሻገር ማኅበረሰብን ለከፍተኛ የአእምሮ መቃወስ ያጋልጣል” ዶክተር አማረ...

ባሕር ዳር: ነሐሴ 23/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ግጭትና ጦርነት ሰው በሰው ላይ የሚፈጽውም የእልቂት፣ የውድመትና የጉስቁልና መንገድ ነው። ግጭትና ጦርነት በቀጥታ ከሚያደርሰው ሰብዓዊና ቁሳዊ ውድመት በተጨማሪም በተዘዋዋሪ የሚያደርሰው የተራዘመ ማኅበራዊ ቀውስ ከፍተኛ ነው። በተለይም በጦርነቱ...

የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ተቋርጦ የነበረውን የዓለም አቀፍ የሰላም ማስከበር ተልዕኮ ለማስቀጠል ስምምነት ላይ መድረሱን...

ባሕር ዳር: ነሐሴ 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) እ.ኤ.አ በ2020 በኢትዮጵያ በፀጥታ ችግርና በኮቪድ 19 ወረርሽኝ ምክንያት ተቋርጦ የነበረውን ዓለም አቀፍ የሰላም ማስከበር ተልዕኮ ለማስቀጠል የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተ.መ.ድ.) ጋር በመነጋገር ስምምነት ላይ...

“በአጣየና አካባቢዉ ያለውን አንጻራዊ ሰላም በወጥነት ለማስቀጠል የጋራ ትብብር ያስፈልጋል” በአካባቢዉ የተቋቋመዉ ኮማንድ...

ባሕር ዳር: ነሐሴ 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በአጣየና አካባቢዉ ያለውን አንጻራዊ ሰላም በወጥነት ለማስቀጠል የጋራ ትብብር ያስፈልጋል ብለዋል በአካባቢዉ የተቋቋመዉ ኮማንድ ፖስት አስተባባሪ ብርጋዴር ጀነራል እሸቱ መንግሥቴ። ጀኔራል መኮንኑ ይሄን ያሉት የኤፍራታና ግድም ወረዳ እና...

ኢትዮጵያ በ73ኛው የአፍሪካ አሕጉር የዓለም ጤና ድርጅት መድረክ ላይ እየተሳተፈች ነው።

ባሕር ዳር: ነሐሴ 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ በ73ኛው የአፍሪካ አሕጉር የዓለም ጤና ድርጅት መድረክ ላይ እየተሳተፈ ነው። በመድረኩ ከ20 በላይ በሚሆኑ የተለያዩ የጤና አጀንዳዎች ላይ ውይይት እንደሚደረግ...