24ኛ መደበኛ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ።
ባሕር ዳር: ነሐሴ 25/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 24ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡
24ኛ መደበኛ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ ውሳኔዎች ፦
1. ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው ከጣሊያን መንግስት...
ጎብኚዎች ወደ ስሜን ተራራዎች ብሔራዊ ፓርክ እንዲመጡ ሰላም ወሳኝ መኾኑን የፓርኩ ጽሕፈት ቤት አስታወቀ፡፡
ባሕር ዳር: ነሐሴ 24/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ወደ ስሜን ተራራዎች ብሔራዊ ፓርክ ጎብኚዎች እንዲመጡ ሰላም ወሳኝ መኾኑን የስሜን ተራራዎች ብሔራዊ ፓርክ ጽሕፈት ቤት አስታውቋል፡፡ በድንቅ ተፈጥሮዊ ውበት የታደለው የስሜን ተራራዎች ብሔራዊ ፓርክ የበርካታ ጎብኚዎችን...
በኢትዮጵያ የሚከሰትን የአደጋ ቀውስ ለመከላከል ቅድመ መከላከል እና ማስጠንቀቂያ ላይ መሥራት እንደሚገባ ተገለጸ፡፡
አዲስ አበባ: ነሐሴ 24/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአደጋ ቀውስ የቅድመ ማስጠንቀቂያ መረጃን ቀድሞ ተደራሽ ማድረግ የሚያስችል የ55 ሚሊዮን ዩሮ ለአራት ሀገራት ድጋፍ ተደርጓል።
ክፍለ አህጉራዊ የቅድመ አደጋ ማስጠንቀቂያ እና አደጋ ስጋት ቅነሳ የምክከር መድረክ በሳይንስ...
ኢትዮጵያ የብሪክስ አባል መሆኗ የንግድና ኢንቨስትመንት ትብብርን ያጠናክራል – ቻይናውያን ፕሮፌሰሮች
ባሕር ዳር: ነሐሴ 24/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ የብሪክስ አባል መሆኗ የንግድና ኢንቨስትመንት ትብብርን እንደሚያጠናክር ቻይናውያን ፕሮፌሰሮች ገለጹ።
በቻይና ሬንሚን ዩኒቨርሲቲ የምጣኔ ሃብት ፕሮፌሰርና የኢንዱስትሪያል ኢኮኖሚ ትምህርት ክፍል ኅላፊው ፕሮፌሰር ሁአንግ ያንዣ የብሪክስ ስብስብ ለታዳጊ ሀገራት...
“በአንድነትና በመተባበር ስንሰራ ውጤቱ ያማረ እንደሚሆን የአትሌቶቻችን ድል አድራጊነት ለሌላውም አስተማሪ ነው” የመንግስት ኮሙኒኬሽን...
ባሕር ዳር: ነሐሴ 23/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በሀንጋሪ ቡዳፔስት ከተማ የተካሄደው 19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የኢትዮጵያ ሰንደቅዓላማ እንደወትሮው ኹሉ ከፍ ብሎ የተውለበለበበት መድረክ ነበር፡፡ ከድሉ ባሻገር የነበረው የቡድን ሥራ ኢትዮጵያዊያንን ኹሉ ያኮራ ነበር፡፡
“አረንጓዴው ጎርፍ”...








