“በበጀት ዓመቱ በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በተከናወኑ ሥራዎች ከ2 ቢሊዮን ዶላር በላይ የሚገመት የገቢ ምርቶች...
ባሕር ዳር: ነሐሴ 25/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በበጀት ዓመቱ በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በተከናወኑ ሥራዎች ከ2 ቢሊዮን ዶላር በላይ የገቢ ምርቶችን በሀገር ውስጥ ምርት መተካታቸውን የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ገለጹ።
በ2015 ዓ.ም የሀገሪቷ የማምረት አቅም 55...
የመንግሥት ዲጂታል የግዥ ካርድ ይፋ ሆነ።
ባሕር ዳር: ነሐሴ 25/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የገንዘብ ሚኒስቴርና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የጋራ ፕሮጀክት የሆነው የመንግሥት ዲጂታል የግዥ ካርድ ይፋ ሆነ።
በፌዴራል የመንግስት ተቋማት የኤሌክትሮኒክስ ክፍያ አተገባበር ዙሪያ ውይይት ተካሂዷል።
የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ኢዮብ ተካልኝ እና...
የብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በዓል “ብዝኃነትና እኩልነት ለሀገራዊ አንድነት” በሚል መሪ መልዕክት እንደሚከበር...
ባሕር ዳር: ነሐሴ 25/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል አሥተባባሪ ዓብይ ኮሚቴ ዛሬ ባካሄደው ጉባኤ የ18ኛውን የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል መነሻ ዕቅድ ላይ ተወያይቷል።
በዓሉ በፌዴሬሽን ምክር ቤት አሥተባባሪነትና በሱማሌ...
“እየተጠናቀቀ ባለው 2015 በጀት ዓመት ኢትዮጵያ በዲፕሎማሲው መስክ ትልቅ ስኬት አሳይታለች” የመንግሥት ኮምኒኬሽን አገልግሎት...
አዲስ አበባ: ነሐሴ 25/2015 ዓ.ም (አሚኮ)የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ከበደ ደሲሳ የጳጉሜን ስያሜዎች እና አከባበራቸዉን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም ኢትዮጵያ በዓመቱ የሰሜኑን ጦርነት በሰላማዊ ዉይይት መፍታት መቻሏ እና የስንዴ ምርትንም ወደ ዉጭ መላክ...
የማኅበረሰባዊ እሴቶች መከበር የተረጋጋ ሀገር ለመፍጠር ጉልህ ሚና እንዳለው የፎክሎርና ሥነ ጽሑፍ መምሕር...
ባሕር ዳር: ነሐሴ 25/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ባሕላዊ የግጭት መፍቻ ዘዴ ለዘመናት ሲተቀገር የዘለቀ ሁለት የተቃቃሩና የተጣሉ ወገኖችን የማሥማማት ሥርዓት ነው።
በአጥፊውና ተጎጅው ተግባብተውና የበደለ ካሳ ከፍሎ የሰላም ሕይወት እንዲኖሩ የሚያደርግ ለሺህ...








