በትግራይ ክልል ሊካሄድ የነበረውን የተሳታፊ ልየታ እና የአጀንዳ ማሠባሠብ ሥራ በአዲስ አበባ ለማድረግ መወሰኑን...

አዲስ አበባ: መጋቢት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን በትግራይ ክልል ሊካሄድ የነበረውን የተሳታፊ ልየታ እና የአጀንዳ ማሠባሠብ ተግባር በአዲስ አበባ ለማድረግ መወሰኑን አስታውቋል። የምክክር ሂደቱን በክልሉ ለማድረግ ተደጋጋሚ ጥረት ቢያደርግም አስቻይ ሁኔታዎች አለመፈጠራቸውን...

ሥራን ሳይንቁ ያገኙትን ዕድል ወደ ውጤት የሚለውጡ ዜጎች ይበረታታሉ።

አዲስ አበባ: መጋቢት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአዲስ አበባ ከተማ ሥራ እና ክህሎት ቢሮ “ከተረጂነት ወደ አምራችነት” በሚል መሪ መልዕክት ከ27ሺህ 872 በላይ በከተማ ልማታዊ ሴፍትኔት ሥራ ፕሮጀክት እና ብቃት የወጣቶች የሥራ ላይ ልምምድ መርሐግብር...

በፅኑ መሠረት ላይ እየተገነባ ያለው ዘመናዊ ከተሜነት ለትውልድ የተሻለ ኑሮ እና ለሀገር ብልጽግና መሠረት...

ባሕር ዳር: መጋቢት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢፌዴሪ የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ባጋራው መረጃ በፅኑ መሠረት ላይ እየተገነባ ያለው ዘመናዊ ከተሜነት እና ክትመት ለትውልድ የተሻለ ኑሮ እና ለሀገር ብልጽግና መሠረት ነው ብሏል። ኢትዮጵያ እያከናወነችው ያለው መጠነ ሰፊ...

ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ ማላቦ ኢኳቶሪያል ጊኒ ገቡ።

  ባሕር ዳር: መጋቢት 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ)የኢፌድሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ በ11ኛው የአፍሪካ፣ ካሪቢያን እና ፓሲፊክ ሀገራት ድርጅት የመሪዎች ጉባኤ ለመሳተፍ ማላቦ ኢኳቶሪያል ጊኒ ገብተዋል። ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ማላቦ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የኢኳቶሪያል ጊኒ...

ከ70 በላይ ሀገራት… 800+ ባለሀብቶች… በአንድ መድረክ!

አዲስ አበባ: መጋቢት 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ከ71 ሀገራት በላይ የተውጣጡ ከ800 በላይ ባለሃብቶች፣ የቢዝነስ መሪዎች እና አማካሪዎች የተሳተፉበት አራተኛው ኢንቨስት ኢን ኢትዮጵያ 2026 ከፍተኛ የኢንቨስትመንት ፎረም "ኢትዮጵያ ለኢንቨስትመንት ዝግጁ ናት" በሚል መሪ መልዕክት በአዲስ...