“የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ካስፈተኑ ትምህርት ቤቶች 5ቱ ሙሉ በሙሉ ተማሪዎቻቸውን ማሳለፍ ችለዋል”...
ባሕር ዳር: መስከረም 28/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በ2015 የትምህርት ዘመን በሀገር አቀፍ ደረጃ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና 50 በመቶ የማለፊያ ነጥብ አምጥተው ያለፉ ተማሪዎች 3 ነጥብ 2 በመቶ መኾናቸውን የትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል።
የትምህርት ሚኒሰቴር የ2015 12ኛ ክፍል...
“በ2015 የ12ኛ ክፍል ሀገር ዓቀፍ ፈተና ከ50 በመቶ በላይ ያገኙ ተማሪዎች 3 ነጥብ 2...
ባሕር ዳር: መስከረም 28/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በ2015 የ12ኛ ክፍል ፈተና ከወሰዱት ውስጥ 3.2 በመቶ ብቻ ከ50 በመቶ እና ከዛ በላይ ውጤት ማምጣታቸውን የትምህርት ሚኒስቴር ይፋ አድርጓል፡፡
አሁንም በከተማ እና ገጠር ትምህርት ቤቶች መካከል ያለው ልዩነት...
6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን ዛሬ ይከፈታል።
ባሕርዳር፡ መስከረም 28/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የ6ኛው ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ፕሬዘዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በሚገኙበት ዛሬ መስከረም 28 ቀን 2016 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ ይካሄዳል።
ፕሬዘዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የሕዝብ ተወካዮች...
“አፄ ቴዎድሮስ የሚማጸኑበት፣ ሁልጊዜም የሚመኩበት”
ባሕር ዳር: መስከረም 27/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ኃያሉ ንጉሥ ይመኩበታል፣ ከዙፋናቸው ወርደው፣ ዘውዳቸውን አውልቀው፣ በትረ መንግሥታቸውን ጥለው ይሰግዱለታል፣ ኪዳን ያደርሱበታል፣ ቅዳሴ ያስቀድሱበታል፣ ኃይሉን ብርታቱን፣ ጥበቡን እና ጸጋውን ይሰጣቸው ዘንድ ይማጸኑበታል፡፡ ስሙ የሚመሰገንበትን፣ ክብሩ የሚገለጥበትን፣ ስጋና...
የሕገ-መንግሥት ትርጉምና ውሳኔ አፈፃፀም ክትትል ቋሚ ኮሚቴ ከሕገ መንግሥት ትርጉም ጋር በተያያዘ በቀረቡ አቤቱታዎች...
ባሕር ዳር: መስከረም 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በኢፌዴሪ ፌዴሬሽን ምክር ቤት የሕገ መንግሥት ትርጉምና የውሳኔ አፈፃፀም ክትትል ቋሚ ኮሚቴ የሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባኤ የሕገ መንግሥት ትርጉም ያስፈልጋቸዋል እና ትርጉም አያስፈልጋቸውም በሚል የውሳኔ ሃሳብ ባቀረበባቸው ጉዳዮች...







