በሀገራችን ለመጀመሪያ ጊዜ የኾነ ዓለም አቀፍ የጀማሪ ሥራ ፈጣሪዎች ሽልማት በአዲስ አበባ ሊካሄድ መኾኑን...

አዲስ አበባ: ጥቅምት 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በሀገራችን ለመጀመሪያ ጊዜ የኾነ የዓለም አቀፍ የሥራ ፈጣሪዎች ሽልማት አዲስ አበባ ሊካሄድ መኾኑን የኢፌዴሪ ሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ገልጿል። ይህን አስመልክቶ የኢፌዴሪ ሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ሚኒስትር ሙፈሪሀት ካሚል መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም አፍሪካ...

የአስቸኳይ ጊዜ ጠቅላይ መምሪያ ዕዝ የሰዓት ገደብ ማሻሻያዎችን ማድረጉን አስታወቀ።

ባሕር ዳር: ጥቅምት 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በሃይማኖታዊ እና ሕዝባዊ በዓላት፤ በብልጽግና ፓርቲ ሥልጠና የክልሉ ሕዝብ ላሳየው ፍቅር፣ ትብብር እና የጋራ ኀላፊነት ስሜት የአስቸኳይ ጊዜ ጠቅላይ መምሪያ ዕዝ ምሥጋና አቅርቧል። በክልሉ በርካታ አካባቢዎች ተፈጥሮ የነበረውን የሰላም...

“የሰላምን ዋጋ የሚያውቀው ሰላምን ያጣ ሰው ብቻ ነው” ከሰመራ ደሴ እህቱን ሊያሳክም የመጣ ወጣት

ባሕር ዳር: ጥቅምት 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ሰላም በታጣ ጊዜ ታካሚዎች ወደ ሕክምና አገልግሎት መስጫ ተቋማት መሄድ ይሳናቸዋል። የሕክምና ተቋማትም መድኃኒቶችን እና ሌሎች ግብዓቶችን ለማግኘት ይቸገራሉ። በዚህ መካከል ታክመው መዳን የሚችሉ ወገኖች ያለ ሕክምና እርዳታ...

በክልሉ የመጣውን አንጻራዊ ሰላም ተከትሎ የአስቸኳይ ጊዜ ጠቅላይ መምሪያ እዝ ማሻሻያዎችን ማድረጉን አስታወቀ።

ባሕር ዳር: ጥቅምት 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በአማራ ክልል በርካታ አካባቢዎች የተፈጠረውን የሰላም መደፍረስ ተከትሎ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ሐምሌ 28/2015 ዓ. ም በክልሉ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እንዲታወጅ ወስኗል። የሚኒስትሮች ምክር ቤትን ውሳኔ ተከትሎም ነሐሴ 8/2015 ዓ.ም...

“በደብረ ብርሃን ኢንዱስትሪ ፓርክ የሚሠሩ ኩባንያዎች ከ100 ሺህ በላይ የአካባቢው አርሶ አደሮች ጋር ...

ባሕር ዳር: ጥቅምት 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ)"በደብረ ብርሃን ኢንዱስትሪ ፓርክ የሚሠሩ ኩባንያዎች ከ100 ሺህ በላይ የአካባቢው አርሶ አደሮች ጋር የገበያ ትስስር መፍጠራቸውን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ገልጿል። ፓርኩ በሩብ ዓመቱ 9 ሚሊዮን ዶላር የሚያወጣ ተኪ...