ለአፍሪካውያን በራሳቸው አቅም የአደጋ ስጋት ሥራዎችን መደገፍ የሕልውና ጉዳይ ነው።
አዲስ አበባ: መጋቢት 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) መጋቢት 30/2018 ዓ.ም እና ሚያዚያ 1/2018 ዓ.ም ኢትዮጵያ ለምታዘጋጀው 16ኛው የአፍሪካ አደጋ ስጋት አቅም ጉባኤን አስመልክቶ መግለጫ ተሰጥቷል።
የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር ሽፈራው ተክለማርያም (ዶ.ር)...
ለውጡ አዲስ የታሪክ ምዕራፍ የከፈተ ነው።
ባሕር ዳር: መጋቢት 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ)በሐረር ከተማ በሀገራዊ ለውጡ የተገኙ ድሎች እና ስኬቶችን የሚደግፍ ሕዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሂዷል።
በሕዝባዊ ሰላማዊ ሰልፉ በክልሉ ከገጠር እና ከከተማ የተውጣጡ የተለያዩ የማኅበረሰብ ክፍሎች ተሳትፈዋል። በሕዝባዊ ሰላማዊ ሰልፉ መልዕክት ያስተላለፉት
የሐረሪ...
ሀገራዊ ለውጡ በዘርፈ ብዙ ድሎች የታጀበ ነው።
ባሕር ዳር: መጋቢት 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል መጋቢት 24/ 2010 ዓ.ም የመጣውን ሀገራዊ ለውጥ የሚደግፍ ሕዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሂዷል።
ሕዝባዊ ሰላማዊ ሰፍለፉ በክልሉ የተለያዩ ከተሞች ነው የተካሄደው።
በቦንጋ ከተማ በተካሄደው ሕዝባዊ የድጋፍ...
” ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ በስኬት እንዲጠናቀቅ እየተሠራ ነው” ኮሚሽነር ጄኔራል ዘላለም መንግሥቴ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: መጋቢት 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽነር ጄኔራል ዘላለም መንግሥቴ (ዶ.ር) ሰባተኛውን ጠቅላላ ምርጫ አስመልክቶ መግለጫ ሰጥተዋል።
በመግለጫቸውም ጠቅላላ ምርጫው ሰላማዊ እንዲኾን በርእሰ መሥተዳድሩ የሚመራ ግብረ ኀይል በማቋቋም...
በአፋር ክልል አይሳኢታ ከተማ የለውጡን ጉዞ የሚደግፍ ሕዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነው።
ባሕር ዳር: መጋቢት 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ)በአፋር ክልል በአይሳኢታ ከተማ መጋቢት 24/ 2010 ዓ.ም የመጣውን ሀገራዊ ለውጥ ተከትሎ የተመዘገቡ ስኬቶችን ለማስቀጠል እና የለውጥ ጉዞውን በጽኑ መሠረት ላይ ለማቆም ያለመ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ ተካሂዷል።
ሰልፉ ባለፉት ዓመታት...








