“የረመዷን ወርን መልካም ተግባራት በማከናወን ልንጠቀምበት ይገባል” ሼህ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ

ባሕር ዳር: መጋቢት 05/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የእዝነት እና የምህረት ወቅት የኾነውን የረመዷን ወር መልካም ተግባራትን በማከናወን መጠቀም እንደሚገባ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሼህ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ ገልጸዋል። የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር...

ከኢትዮ- ሶማሌላንድ የባሕር በር ስምምነት ተቃውሞ በስተጀርባ ያለው ሴራ ምንድን ነው?

ባሕር ዳር: መጋቢት 05/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያን እድገት የሚፈሩ ጥቂት ሀገራት የኢትዮጵያና የሶማሌላንድ የባሕር በር ስምምነት እውን ከኾነ ኢትዮጵያ በአካባቢው ኃያልነቷን ታጠናክራለች ከሚል ስጋት ስምምነቱ እውን እንዳይሆን ጥረት ሲያደርጉ ተስተውሏል፡፡ የኢትዮ-ሶማሌላንድ የባሕር በር ስምምነትን ውስን...

ሁርሶ ኮንቲጀንት ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት በተመድ ጥላ ስር የሚሰማራ የሰላም አስከባሪ አስመረቀ።

ባሕር ዳር: መጋቢት 5/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የሁርሶ ኮንቲጀንት ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጥላ ሰር የሚሰማራ ሰላም አሰከባሪ የሰራዊት አባላትን እያሰመረቀ ነው። የእለቱ የክብር እንግዳ የመከላከያ ጤና ዋና መምሪያ ኀላፊ ሌተናል ጄኔራል ጥጋቡ ይልማን...

የዜጎችን የፍትሕ ጥያቄ ለመመለስ የሕግ እና ፍትሕ ማሻሻያዎችን ለመተግበር እየሠሩ መኾኑን የፍትሕ ቢሮ ኃላፊዎች...

ባሕርዳር: መጋቢት 04/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የሕግ እና ፍትሕ ማሻሻያዎችን በመተግበር የዜጎችን የፍትሕ ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት እየሠሩ እንደኾነ የክልሎች የፍትሕ ቢሮ ኃላፊዎች ገለጹ። የፌዴራል ፍትሕ እና ሕግ ኢንስቲትዩት በበኩሉ፤ ክልሎች የሕግ እና...

በኢትዮጵያ እና በፓኪስታን መካከል ያለው ሁለንተናዊ ግንኙነት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ።

ባሕር ዳር: መጋቢት 04/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በኢትዮጵያ ከፓኪስታን አምባሳደር አቲፍ ሸሪፍ ጋር ተወያይቷል። ውይይቱ ኢትዮጵያ እና ፓኪስታን ረጅም ዕድሜ ያስቆጠረ ግንኙነታቸውን ማጠናከር በሚችሉባቸው መንገዶች ላይ...