በአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር በጉለሌ ክፍለ ከተማ የተገነቡ የጉለሌ የተቀናጁ የልማት ሥራዎችን ከንቲባ...
አዲስ አበባ፡ ሚያዝያ 05/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር በጉለሌ ክፍለ ከተማ የተገነቡ የጉለሌ የተቀናጁ የልማት ሥራዎችን ነው መርቀው ሥራ ያስጀመሩት፡፡
በጉለሌ ከፍለ...
የምግብ ብክነትን ማስወገድ እና ጥራትን ማስጠበቅ የሚያስችሉ ሦስት ሀገራዊ ስትራቴጂዎችን የግብርና ሚኒስቴር አስተዋወቀ፡፡
አዲስ አበባ፡ ሚያዝያ 05/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የግብርና ሚኒስቴር ያለውን የምግብ ብክነት ለማስወገድ እና ጥራትን ለማስጠበቅ የሚያስችሉ ሦስት ሀገራዊ ስትራቴጂዎችን ከሚመለከታቸው የክልል የግብር ቢሮዎች፣ ከእንስሳት ሃብት ልማት ተጠሪ ጽሕፈት ቤት እንዲሁም ከአጋር አካላት...
ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በስዊዘርላንድ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ጋር ተወያዩ።
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 05/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በስዊዘርላንድ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ጋር በባዝል ከተማ ዉይይት አድርገዋል። ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘዉዴ በስዊዘርላንድ ባዝል ከተማ እኤአ ኤፕሪል 11/2024 በተካሄደው 3ኛው ዓለም ዓቀፍ የትብብር መድረክ ላይ...
የጤና አገልግሎቱ ፍትሐዊ እና ተደራሽ እንዲኾን እየሠራ መኾኑን የጤና ሚኒስቴር ገለጸ።
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 04/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ዘመናዊ ዲጂታል የጤና መረጃ አሥተዳደር ሥርዓትን በመዘርጋት የጤና አገልግሎቱ ፍትሐዊ እና ተደራሽ እንዲኾን እየሠራ መኾኑን የጤና ሚኒስቴር ገልጿል። ሁለተኛው ሀገር አቀፍ የጤና መረጃ ሥርዓት ላይ ያተኮረ ውይይት...
“በሳይንስ ሙዚየም እየታየ ያለው የ’ስታርት አፕ’ ኢትዮጵያ አውደርዕይ በዘርፉ ያሉ ተሳታፊዎችን ተምኔት፣ የፈጠራ ምናብ...
"በሳይንስ ሙዚየም እየታየ ያለው የ'ስታርት አፕ' ኢትዮጵያ አውደርዕይ በዘርፉ ያሉ ተሳታፊዎችን ተምኔት፣ የፈጠራ ምናብ ስፋት ብሎም ችሎታ ማሳያዎች ቀርበውበታል። ሁላችሁም አውደ ርዕዩን በመመልከት ከተሳታፊዎቹ ጋር እንድትወያዩ እጋብዛለሁ።" ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶር.)








