ፊንላንድ ሀገራዊ የምክክር ሂደቱን ለመደገፍ ቁርጠኛ መኾኗን ገለጸች፡፡
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 10/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምሥጋኑ አርጋ የአፍሪካ ቀንድ ጉብኝታቸውን በኢትዮጵያ ከጀመሩት የፊንላንድ የአፍሪካ ቀንድ የሰላም ጉዳይ ልዩ መልዕክተኛ ሱልዳን ሰይድ አሕመድን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል።
በውይይታቸውም የውጭ ጉዳይ...
የብረት ምርትን ማሳደግ የሀገሪቷ የኢንዱስትሪ ልማት ፖሊሲ አካል መኾኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)...
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 10/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የብረት ምርትን ማሳደግ የሀገሪቷ የኢንዱስትሪ ልማት ፖሊሲ አካል መኾኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ተናግረዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንትን በመጠቀም፣ ጥራት ያላቸው ከፍተኛ...
“ብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ ፕሮግራም እንደ ሀገር ለጀመርነው የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን እና ዲጂታል ኢኮኖሚ ሥርዓት ግንባታ...
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 10/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ ብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ ፕሮግራም እንደ ሀገር ለጀመርነው የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን እና ዲጂታል ኢኮኖሚ ሥርዓት ግንባታ ፋይዳው የጎላ ነው ብለዋል፡፡ በዛሬው ዕለት የፕሮግራሙ የዘጠኝ ወራት...
ያለፉት ስድሰት ዓመታት ኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅሞቿን አስጠብቃ መጓዝ የቻለችባቸው ዲኘሎማሲያዊ ድሎች የተገኙባቸው መኾናቸው ተገለጸ፡፡
አዲስ አበባ: ሚያዝያ 10/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ነብዩ ተድላ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ባለፉት ስድስት ዓመታት በውጭ ግንኙነት እና በዲፕሎማሲ ዘርፍ የተመዘገቡ ስኬቶች፣ በሳምንቱ የተከናወኑ ዋና ዋና የዲፕሎማሲ ሥራዎች እና...
ለኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን አስፈላጊውን የቅንጅት ሥራ በጋራ በመሥራት እንደሚያግዙ አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ...
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 10/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ ታገሰ ጫፎ የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽንን የአራት ወራት የአፈጻጸም ሪፖርት አዳምጠዋል፡፡ በዚህ ወቅት “ለኮሚሽኑ የምናደርጋቸው ድጋፎች በሀገር ግንባታ ሥራችን ላይ አሻራ የምንጥልበት...








