“ሚዳ እምርታ የተሰኘ ኘሮጀክት ለብዙዎች የሥራ ዕድል የፈጠረ ፕሮጀክት ነው” አቶ አሰፋ መንግሥቱ
አዲስ አበባ: ግንቦት 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ሚዳ እምርታ የተሰኘ ኘሮጀክት ለብዙዎች የሥራ ዕድል የፈጠረ ፕሮጀክት መኾኑን የፕሮጀክቱ የኢትዮጵያ ዳይሬክተር አሰፋ መንግሥቱ ተናገሩ፡፡ ሚዳ እምርታ የተሰኘ ኘሮጀክት የፕሮጀክት የማጠቃለያ መርሐ ግብር በአዲስ አበባ አካሂዷል። ፕሮጀክቱ በአማራ...
የአከራይና ተከራይን መብት ሚዛናዊ በኾነ መልኩ የሚያስተናግድ ሥርዓት መዘርጋት እንደሚያስፈልግ የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር...
አዲስ አበባ: ግንቦት 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ግልጽ እና ተገማች የኾነ የመኖሪያ ቤት ኪራይ አሥተዳደር፣ እንዲሁም የአከራይና ተከራይን መብት ሚዛናዊ በኾነ መልኩ የሚያስተናግድ ሥርዓት መዘርጋት እንደሚያስፈልግ የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር አስታውቋል። የመኖሪያ ቤት ኪራይን ሥርዓት...
“የአሜሪካ እና የኢትዮጵያ ግንኙነት በጋራ ሀገራዊ ውይይት እንጂ በግለሰቦች መግለጫ የሚወሰን አይደለም” የውጭ ጉዳይ...
አዲስ አበባ: ግንቦት 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የአሜሪካ እና የኢትዮጵያ ግንኙነት በጋራ ሀገራዊ ውይይት እንጂ በግለሰቦች መግለጫ የሚወሰን አለመኾኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አምባሳደር ነብዩ ተድላ በሰጡት ሳምንታዊ መግለጫ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለፅዱ...
“ቴክኖሎጂ የሥራ ዕድል ለመፍጠር ያለውን አስተዋጽኦ ኢትዮጵያ በአግባቡ ትጠቀምበታለች” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ: ግንቦት 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የስትራይድ ኢትዮጵያ ኤክስፖ የፓናል ውይይት እየተካሔደ ነው። የፓናል ውይይቱ የኢትዮጵያ የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ሥራ የእስካሁኑ ሂደት ፈተናዎች እና የቀጣይ እቅዶች ላይ መሰረት ያደረገ ነው።
በመድረኩ ተገኝተው የውይይት መነሻ ሃሳብ...
የቻይና-አፍሪካ የከፍተኛ ባለሙያዎች የትብብር ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡
አዲስ አበባ: ግንቦት 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የቻይና-አፍሪካ የከፍተኛ ባለሙያዎች የትብብር ኮንፈረንስ (FOCAC) "ኢትዮጵያ እንደ አፍሪካዊ ወካይ ድምጽ የነበራት ሚና ከትናንት እስከ ዛሬ" በሚል መሪ ሐሳብ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ በኢትዮጵያ የቻይና ኤምባሲ ኮንስለር ሚስተር...








