“አርባ ምንጭ በተለያዩ የፍራፍሬ ዛፎች፣ ድንቅ አዕዋፍ፣ አስደማሚ ተራሮች፣ የውኃ ምንጮች እምቅ ሀብት የታደለ...
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት በአርባ ምንጭ የተፈጥሮ ስጦታው ታላቅ ተስፋን የመጫሩን ያህል የአካባቢውን ምሉዕ አቅም ለመጠቀም የሠራነው ጥቂት በመሆኑ ደግሞ ያስቆጫል ሲሉ ገልጸዋል።
ጠቅላይ...
የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ዓለም አቀፍ ዕውቅናን እንዳገኘ እና ለመጪው ትውልድ የሚጠቅም ትሩፋት እንዳለው...
ባሕር ዳር: ሰኔ 28/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ የሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱን የዘንድሮ ዓመት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት መርሐ ግብር በአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በችግኝ ተከላ ሥነ ሥርዓት አስጀምረዋል።
ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ...
ኢትዮጵያ እና ደቡብ ሱዳን የሕዝብ ለሕዝብ እና የንግድ ግንኙነት ለማጠናከር እንደሚሠሩ አስታወቁ።
ባሕር ዳር: ሰኔ 28/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ለሁለት ቀናት በአዲስ አበባ ሲካሄድ የቆየው የመጀመሪያው የኢትዮጵያ እና ደቡብ ሱዳን የጋራ ድንበር አሥተዳዳሪዎች ስብሰባ በስኬት ተጠናቅቋል። የሁለቱ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አመራሮች የጋራ ድንበር አሥተዳደር ስብሰባ ማካሄዳቸውን አስመልክተው...
የትራንስፖርት ዘርፉ በአዳዲስ እና ዘመናዊ ቴክኖሎጂዎች የታገዘ እንዲኾን ሥራዎች እየተሠሩ መኾኑን የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ...
አዲስ አበባ: ሰኔ 26/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ እንደ ሀገር የያዘችውን ዕድገት ለማፋጠን ሥራዎች እየተሠሩ መኾኑን የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ (ዶ.ር) ገልጸዋል፡፡ በሀገሪቱ ቀልጣፋ፣ ምቹ እና ዘመናዊ የትራንስፖርት ሥርዓት እንዲኖር ለማድረግ ሥራዎች በስፋት...
የብዙኀን መገናኛ ተቋማት ለሕዝብ የሚጠቅሙ አጀንዳዎችን በመቅረጽ ሀገራዊ መግባባት ላይ ሊሰሩ ይገባል ተባለ።
አዲስ አበባ: ሰኔ 25/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ዜጎች ከጥላቻ እና መገዳደል ወጥተው ወደ መግባባት እንዲመጡ ሚዲያዎች ኀላፊነታቸውን በአግባቡ እንዲወጡ የሰላም ሚኒስትር ብናልፍ አንዱዓለም አሳሰቡ።
"ሚዲያዎቻችን ለዘላቂ ሰላማችን" በሚል መሪ መልዕክት ሀገር አቀፍ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው። የሰላም...








