የድሬዳዋ አሥተዳደር የምክክር ተሳታፊዎች አጀንዳዎቻቸውን ለኮሚሽኑ አስረከቡ።
ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የድሬዳዋ ከተማ አሥተዳደር የምክክር ተሳታፊዎች አጀንዳዎቻቸውን ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዛሬ በይፋ አስረክበዋል።
በኮሚሽኑ አስተባባሪነት በድሬዳዋ አሥተዳደር ከነሐሴ 6 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ሲካሄድ የነበረው የአጀንዳ ማሰባሰብ...
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በመላው ኢትዮጵያ የሲስተም ማሻሻያ ሥራ እየተከናወነ መኾኑን ገለጸ።
ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በመላው ኢትዮጵያ የሲስተም ማሻሻያ ሥራ እያከናወነ በመሆኑ በአንዳንድ የሀገሪቱ ክፍሎች ከፍተኛ የኃይል ጭነት በሚበዛባቸው ሰዓታት ዛሬና ነገ የኃይል መቋረጥ ሊያጋጥም እንደሚችል አሳውቋል።
የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት በማኅበራዊ...
“ሁለንተናዊ የልማት ሥራዎቻችን ኢትዮጵያን ወደ ብልፅግና በሚል የጀመርነውን ራዕያችንን በሚያሳካ መንገድ እየተተገበሩ ነው” ምክትል...
ባሕር ዳር: ነሐሴ 10/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ የስርዓተ ምግብ፣ የማኅበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን፣ የልማት ቱሩፋት እና የነፃ ንግድ ቀጣና ሥራዎችን በድሬዳዋ ከተማ ተዘዋውረው መመልከታቸውን ገልጸዋል። ሥራዎቹ የተሳሰረ የልማት ፓኬጅ ማሳያ...
“ነሐሴ 17/ 2016 ዓ.ም በአንድ ጀምበር 600 ሚሊዮን ችግኞችን በመትከል አሻራችንን እናኑር” ጠቅላይ ሚኒስትር...
ባሕር ዳር: ነሐሴ 10/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልእክት "ነሐሴ 17/ 2016 ዓ.ም በአንድ ጀምበር 600 ሚሊዮን ችግኞችን በመትከል አሻራችንን እናኑር" ብሐዋል።
በአንድ መንፈስ በመላው ኢትዮጵያ አሻራችንን እናኑር፤ አንድ ከኾንን ከዚህም በላይ እንችላለን...
ሂጅራ ባንክ የማኅበረሰቡን የፋይናንስ ፍላጎት እና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየሠራ መኾኑን ገለጸ።
አዲስ አበባ: ነሐሴ 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ሂጅራ ባንክ በዓይነቱ የመጀመሪያ የኾነውን በሀላል የፋይናንስ ሥርዓት ላይ ግንዛቤ ማስጨበጥ ላይ ያለመ የፓናል ውይይት እያካሄደ ነው።
ሂጅራ ባንክ የማኅበረሰቡን የፋይናንስ ፍላጎት እና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ከመቼውም ጊዜ...








