8ኛው ኦዳ አዋርድ ተካሄደ።

አዲስ አበባ: ኅዳር 27/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በ2010 ዓ.ም የተለያዩ የኦሮሞኛ ቋንቋ ሙዚቀኞችን እና አርቲስቶችን በመሸለም የተጀመረው ኦዳ አዋርድ ለ8ኛ ጊዜ ሽልማቱን አከናውኗል። በዘንድሮው ሽልማቱም ከሀገር አልፎ የአፍሪካ ሀገራት አርቲስቶችን አካትቶ ሽልሟል። በሥነ ሥርዓቱ...

በአዲስ አበባ ከተማ የሚካሄደው የምሥራቅ አፍሪካ ባሕልና ጥበብ ፌስቲቫል የሀገራትን አንድነት እንደሚያጎለብት ተገለጸ።

አዲስ አበባ: ኅዳር 27/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 2ኛው የምሥራቅ አፍሪካ የባሕልና ኪነ ጥበብ ፌስቲቫል ከጥር 15 እሰከ 18/2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ ይካሄዳል። የፌስቲቫሉን ቅድመ ዝግጅት አስመልክቶ የባሕልና ስፖርት ሚኒስቴር ከምሥራቅ አፍሪካ ባሕል...

ከሙስና የጸዳ ሀገር እና ትውልድ ለመፍጠር በሚደረገው ሂደት ኅብረተሰቡ ተባባሪ እንዲሆን ተጠየቀ።

አዲስ አበባ: ኅዳር 27/2017 ዓ.ም (አሚኮ) "ሥነ ምግባራዊ ትውልድ ለሁለንተናዊ ብልፅግና" በሚል መሪ መልእክት የአዲስ አበባ የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ከኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ጋር ያዘጋጁት የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው። በመድረኩ ንግግር ያደረጉት የአዲስ...

ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ የቅድመ ክፍያ ማስተር ካርድ አስጀመረ።

አዲስ አበባ: ኅዳር 25/2017 ዓ.ም (አሚኮ)ባንኩ "25 ዓመታትን በታታሪነት እና በአገልጋይነት" በሚል መሪ መልእክት 25ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሉን እያከበረ ነው። የአዲሱ የክፍያ ካርድ የኢዩቤልዩ ክብረ በዓሉን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀ ነው። ባንኩ ያስጀመረው የቅድመ...

በዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ማዕቀፎች የዲጂታል ልማቱን ለማሳካት በርካታ ሥራዎች መሥራታቸው ተገለጸ፡፡

አዲስ አበባ: ኅዳር 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጅ ሚኒስቴር ለወደፊቷ የዲጂታል ኢትዮጵያ የብዙኀን ባለድርሻ አካላት ትብብር" በሚል መሪ መልዕክት ብሔራዊ የኢንተርኔት አሥተዳደር ጉባኤ አካሂዷል። በጉባኤው የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች እና ባለ ድርሻ አካላት...