የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲትዩት 350 ብሔራዊ የጥራት ደረጃዎችን አፀደቀ።

አዲስ አበባ፡ ታኅሳስ 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲትዩት (ኢደኢ) የብሔራዊ የጥራት ደረጃዎችን አስመልክቶ ለመገናኛ ብዙኅን ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጧል። የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲትዩት (ኢደኢ) ከብሔራዊ የደረጃ ዝግጅት ቴክኒክ ኮሚቴ ጋር በመኾን ብሔራዊ ደረጃዎችን በብሔራዊ...

ግንባታቸው የዘገዩ የመስኖ ፕሮጀክቶችን ለማጠናቀቅ እየተሠራ ነው።

አዲስ አበባ: ታኅሳስ 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ምክር ቤቱ ባካሄደው 10ኛ መደበኛ ስብሰባ የመስኖ እና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስቴር እያከናወናቸው የሚገኙ ሥራዎችን አስመልክቶ ማብራሪያ ሰምቷል። የምክር ቤቱ አባላት በተለያዩ ክልሎች ተጀምረው ያልተጠናቀቁ እስከ 10 ዓመት የፈጁ የመስኖ...

“ጥራት ለሁሉን አቀፍ የጤና ሽፋን ዋነኛ ተግባር ነው” ዶክተር መቅደስ ዳባ

አዲስ አበባ: ኅዳር 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጤና ሚኒስቴር ከኅዳር 30 እስከ ታኅሳስ 7/2017 ዓ.ም በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚከበረውን ሁሉን አቀፍ የጤና አገልግሎት ሽፋን ቀን አከባበርን እና የወባ ወረርሽኝ ንቅናቄን አስመልክቶ...

በአዲስ አበባ ለልማት ተነሽዎች የተገነባው የገላን ጉራ የተቀናጀ የልማት መንደር ተመረቀ።

አዲስ አበባ: ኅዳር 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ከ286 ሚሊዮን ብር በላይ ወጭ የተደረገበት የገላን ጉራ የተቀናጀ የልማት መንደር ዛሬ ተመርቋል። በ60 ቀናት ተገንብቶ ለምረቃ የበቃው መንደሩ በአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ለካዛንቺስ የልማት ተነሺዎች የተገነባ ነው። ገላን...

“ሀገረ መንግሥታችን እንዲጸና እና ልማት አንዲፋጠን ብሔር ብሔረሰቦች ለሰላም ሊሠሩ ይገባል” አፈ ጉባኤ አገኘሁ...

አዲስ አበባ: ኅዳር 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 19ኛው የብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች በዓል ሲምፖዚየም በአርባ ምንጭ ከተማ እየተካሄደ ነው። የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር ሁሉም የክልል ርእሰ መሥተዳድሮች እና የሁለቱ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባዎች...