“በዝቅተኛ ገቢ የሚተዳደሩ ወገኖችን የኑሮ ሁኔታ የሚያሻሽሉ በርካታ ሥራዎች ተከናውነዋል” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ...
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ባለፉት ዓመታት በኢትዮጵያ እየተገነቡ ካሉ ሜጋ ፕሮጀክቶች በተጓዳኝ በዝቅተኛ ገቢ የሚተዳደሩ ወገኖችን የኑሮ ሁኔታ የሚያሻሽሉ በርካታ ሥራዎች መከናወናቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) አስታውቀዋል።
በዛሬው እለትም የኢትዮጵያ ወዳጅ...
የአዲስ አበባ መንገዶች የነገውን ዕድገት ጭምር እንዲሸከሙ ተደርገው በጥራት እየተሠሩ ነው።
አዲስ አበባ: ታኅሣሥ 5/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአዲስ አበባ በመጀመሪያው ዙር የኮሪደር ልማት እየተሠሩ የነበሩ እና አሁን ላይ የተጠናቀቁ የውስጥ ለውስጥ የማሳለጫ መንገዶችን፣ ለተለያየ አገልግሎት የሚውሉ ሱቆችን እንዲሁም ልዩ ልዩ የልማት ሥራዎችን ከንቲባ አዳነች አቤቤ...
ግብርና ሚኒስቴር ከዓለም አቀፉ የጥጥ ማኅበር ጋር በጋራ ለመሥራት ተፈራረመ።
አዲስ አበባ: ታኅሳስ 03/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ግብርና ሚኒስቴር ከዓለም አቀፉ የጥጥ ማኅበር ጋር በጋራ ለመሥራት የፈጸመው ስምምነት ኢትዮጵያ ገበያውን በስፋት እንድትቀላቀል የሚያስችል ነው። ስምምነቱ አለምአቀፉን የጥጥ ምርት ገበያ ሰንሰለት በማሳለጥ በኩልም የጎላ ፋይዳ እንዳለው...
ኢትዮጵያ በሶማሊያ ዘላቂ እና ደኅንነቱ የተጠበቀ የወደብ አማራጭ በምታገኝበት አማራጭ ላይ የቴክኒክ ውይይቶችን ለመጀመር...
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 03/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በቱርክ ፕሬዚዳንት ረሲፕ ጣይብ ኤርዶሃን አደራዳሪነት በአንካራ ለሶስተኛ ጊዜ የተካሄደው የኢትዮጵያ እና የሶማሊያ ድርድር ሁለቱንም ሀገራት በሚያግባባ ስምምነት ተጠናቅቋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) እና የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ...
አማራ ባንክ 550 ነጥብ 2 ሚሊዮን ብር ትርፍ አስመዘገበ።
አዲስ አበባ፡ ታኅሳስ 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የባንኩ ባለአክሲዮኖች 3ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ በአዲስ አበባ ሚሊኒየም አዳራሽ እየተካሄደ ነው። በጉባኤው ላይ የተገኙት የባንኩ የቦርድ ሰብሳቢ ጋሻው ደበበ አማራ ባንክ ባለፈው በጀት ዓመት በባንክ ኢንዱስትሪው ዘርፍ...








