“ንጋት ኮርፖሬት የክልሉ ኢኮኖሚ መዋቅራዊ ለውጥ እንዲያመጣ እየተጋ ነው” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ: መጋቢት 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ንጋት ኮርፖሬት በፈረንጆቹ 2024 ስኬታማ አንዲሆኾን ላደረጉ የተቋሙ ሠራተኞች እና የሥራ ኀላፊዎች በአዲስ አበባ ከተማ ዓድዋ ሙዚየም ዕውቅና ሰጥቷል። በዕውቅና ሥነ ሥርዓቱ ላይ የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ...

“ወጣቶች ለሀገር ዕድገት የበኩላቸውን አስተዋጽኦ እንዲያበረክቱ ምቹ የስታርት አፕ ሥነ ምሕዳር ለመፍጠር ይሠራል” በለጠ...

ባሕር ዳር: መጋቢት 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ቢሮ የስታርት አፕ ውድድር ማጠቃለያ መርሐ ግብር እያካሄደ ነው። በማጠቃለያ መድረኩ ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ፣ የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ.ር)፣ በምክትል...

“ፈጠራን ማኅበረሰባዊ እና ተቋማዊ ባሕል ያደረጉ ሀገራት የሚገነቡት ኢኮኖሚ አይበገሬ ነው” አቶ አቤል ፈለቀ

ባሕር ዳር: መጋቢት 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ቢሮ የስታርት አፕ ውድድር ማጠቃለያ መርሐ ግብር እያካሄደ ነው። በማጠቃለያ መድረኩ ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ፣ የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ.ር)፣ በምክትል...

ልዑል ራስ መኮንን ወልደሚካኤል

ባሕር ዳር: መጋቢት 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የግርማዊ ቀዳማዊ አጼ ኃይለሥላሴ አባት ልዑል ራስ መኮንን ወልደሚካኤል የተወለዱት በ1844 ዓ.ም ነበር፡፡ ልዑል ራስ መኮንን ወልደሚካኤል የተወለዱት ሸዋ ውስጥ ጎላ ወረዳ ደረፎ ማርያም በሚባል ሥፍራ ነው፡፡ 14...

ትምህርት ቤቶችን መዝጋት የት ያደርሳል?

ባሕር ዳር: መጋቢት 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ሁለት ዓመት ሊሞላው ወራት የቀረው ግጭት የበርካታ ሰዎችን ሕይወዎት ቀጥፏል፡፡ የክልሉን ልማት ከማደናቀፉም በላይ የማኅበረሰቡን መስተጋብር አዛብቷል፡፡ ካስተጓጎላቸው ማኅበራዊ አገልግሎቶች ውስጥ አንዱ ትምህርት ነው። እንደ አማራ...