ከሁሉ አስቀድሞ ሰላምን ማረጋገጥ እንደሚገባ የባሕርዳር ሕዝባዊ ኮንፈረንስ ተሳታፊዎች ተናገሩ።

ባሕር ዳር: የካቲት 15/2017 ዓ.ም (አሚኮ) "ከቃል እስከ ባሕል" በሚል መሪ መልዕክት ሕዝባዊ ኮንፈረንስ በባሕርዳር ከተማ እየተካሄደ ነው። ሕዝባዊ ኮንፈረንሱ የብልጽግና ፓርቲ በሁለተኛው መደበኛ ጉባኤ ባሳለፋቸው ውሳኔዎች እና ባስቀመጣቸው አቅጣጫዎች ላይ ያተኮረ ነው። የሕዝባዊ ኮንፈረንሱ...

ብልጽግና ፓርቲ በቀጣይ የሀገርን ዕድገት እና የዜጎችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እንደሚሠራ የገቢዎች ሚኒስትሯ ዓይናለም...

አዲስ አበባ: የካቲት 15/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ብልጽግና ፓርቲ ባካሄደው ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤ ያሳለፋቸውን ውሳኔዎች እና ያስቀመጣቸውን አቅጣጫዎች በሚመለከት በኦሮሚያ ክልል አዳማ ከተማ ሕዝባዊ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው። በኮንፈረንሱ የገቢዎች ሚኒስቴር ሚንስትር ዓይናለም ንጉሴ፣ የሲዳማ ክልል ርእሰ...

“ዘመን ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን በሀገር ደረጃ ተመራጭ መኾን የቻለው በአፈጻጸም ሂደቱ ነው” ዋና አፈ...

ባሕር ዳር: የካቲት 15/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የዘመን ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን አዲስ የስም እና የንግድ ምልክት ይፋ አድርጓል። በዚህ መርሐ ግብር ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የአማራ ክልል ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ፋንቱ ተስፋዬ ድርጅቱ የኮርፖሬሽን...

ጾመ ኢየሱስን በፈጣሪ የተከለከሉ ግብረ ኃጥያትን ባለመፈጸም መጾም እንደሚገባ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ አሳሰቡ።

አዲስ አበባ: የካቲት 15/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያሪክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ የ2017 ዐቢይ ጾምን አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። የጾመ ኢየሱስ ሱባኤ ዋና ዓላማ ዲያቢሎስን ድል መንሳት መኾኑን የገለጹት ብጹዕነታቸው ኢየሱስ...

“አንድነት፣ ኅብረት እና ፍቅር ለሁላችን ይበጀናል” ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: የካቲት 15/2017 ዓ.ም (አሚኮ) "ከቃል እስከ ባሕል" በሚል መሪ መልዕክት ሕዝባዊ ኮንፈረንስ በባሕርዳር ከተማ እየተካሄደ ነው። ሕዝባዊ ኮንፈረንሱ የብልጽግና ፓርቲ በሁለተኛው መደበኛ ጉባኤ ባሳለፋቸው ውሳኔዎች እና ባስቀመጣቸው አቅጣጫዎች ላይ ያተኮረ ነው። የብልጽግና ፓርቲ የሕዝብ...