የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ(ዶ.ር) መልዕክት
ባሕር ዳር: ነሃሴ 02/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጤናማ፣ በሚገባ የተጠበቁ የወንዝ ዳርቻዎች የከባቢ ሥርዓትን እና የውሃ ጥራትን መጠበቅ ብቻ ሳይሆን የማኅበረሰብን የኑሮ ደህንነት የሚያሻሽሉ እና የከተሞችን ለፈተና አለመበገር የሚያጠናክሩ ደማቅ ሕዝባዊ ሥፍራዎችን ይፈጥራሉ።ዛሬ ከሰዓት ከብልጽግና...
የብልፅግና ፓርቲ ምክር ቤት መግለጫ
ባሕር ዳር: ሐምሌ 02/2017 ዓ.ም (አሚኮ) እኛ የብልፅግና ፓርቲ ምክር ቤት አባላት ከሐምሌ 30 እስከ ነሐሴ 02 ቀን 2017 ዓ.ም ባደረግነው መደበኛ ስብሰባ በዓለማዊ፣ አህጉራዊ፣ ቀጣናዊ እና ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ በዝርዝር ተወያይተናል። ምክር ቤታችን...
ቀሪ የአጀንዳ ማሠባሠብ ሥራዎችን ለመሥራት ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቁን የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታወቀ።
አዲስ አበባ፡ ነሐሴ 02/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ለሀገራዊ ምክክሩ ውጤታማነት የትግራይ ሕዝብን ጨምሮ ባለድርሻ አካላት ኀላፊነታቸውን እንዲወጡም የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ጥሪ አቅርቧል። የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን እየተሠሩ ያሉ ወቅታዊ ጉዳዮችን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል።
መግለጫውን የሰጡት የኮሚሽኑ...
ያልታቀደ እርግዝና እናቶችን ለተወሳሰበ የጤና ችግር ያጋልጣል።
ባሕር ዳር: ነሐሴ 02/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የዓለም ጤና ድርጅት ባለፉት 40 ዓመታት የእናቶችን እና ሕጻናትን ሞት ለመቀነስ ትኩረት ሰጥቶ ሲሠራ ቆይቷል። በተሠራው ሥራም የእናቶች ሞት 40 በመቶ፤ የሕጻናትን ሞት ደግሞ 59 በመቶ መቀነስ መቻሉን...
የኮሪያ መንግሥት ለኢትዮጵያ ከ1 ቢሊዮን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ።
አዲስ አበባ፡ ነሐሴ 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኮሪያ መንግሥት ለኢትዮጵያ ለንፁሕ መጠጥ ውኃ እና ለመጀመሪያ ደረጃ ጤና አገልግሎት የሚውል የ1 ነጥብ 37 ቢሊዮን ብር ድጋፍ አስረክቧል።
በድጋፍ ርክክቡ ላይ በኢትዮጵያ የዩኒሴፍ ተወካይ አቡበከር ካምፖ (ዶ.ር) የኮሪያ...








