ቆም ብለን እናስብ!

ቆም ብለን እናስብ! ባሕር ዳር: ሚያዝያ 05/2017 ዓ.ም(አሚኮ) ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ተቋም ማንኛውም ሰው የመማር መብት እንዳለው ደንግጓል፡፡ ሀገራት በተለይም ሕጻናትን የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አስገብተው ማስተማር ግዴታቸው እንጅ ውዴታቸው አለመኾኑን አጽንኦት ሰጥቷል፡፡...

የኢ-ኮሜርስ የንግድ ሥርዓት ለሀገሪቱ የተሻለ ዕድል ይዞ መምጣቱ ተገለጸ።

አዲስ አበባ: መጋቢት 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የኢ-ኮሜርስ የንግድ ሥርዓት ለሀገሪቱ የተሻለ ዕድል ይዞ እንደመጣ አስታውቋል። ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ በኤሌክትሮኒክስ ንግድ ላይ ለተሰማሩ የተለያዩ ተቋማት ሥልጠና ሰጥቷል። የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ያዘጋጀው...

ዜጎችን ከተረጅነት ወደ ምርታማነት ማሸጋገር መቻሉን የሐረሪ ክልል ግብርና ቢሮ አስታወቀ።

አዲስ አበባ: መጋቢት 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) አርሶአደር ከዲር አልዋል እና አብዲ በኸር በሐረሪ ክልል ኤረር ወረዳ ዶዳታ ቀበሌ ነዋሪ ናቸው። የኤረር ወንዝን በመጥለፍ እና የከርሰ ምድር ውኃን በመጠቀም የተለያዩ አትክልት እና ፍራፍሬዎችን ሲያለሙ ነው ያገኘናቸው።...

የፌደራል መሪዎች የአካል ብቃት እንቅስቃሴ እና የእግር ኳስ ጨዋታ አካሄዱ።

ባሕር ዳር: መጋቢት 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) "ልህቀት በሰው ተኮር አገልግሎት" በሚል መሪ ሃሳብ ዛሬ ማለዳ ሥልጠና እየወሰዱ የሚገኙ የፌዴራል ከፍተኛ መሪዎች የአካል ብቃት እንቅስቃሴ እና የእግር ኳስ ጨዋታ አካሂደዋል። ስፖርታዊ እንቅስቃሴ ለአካላዊ ጥንካሬ፣ ለአዕምሯዊ ንቃት...

የአቶ አደም ፋራህ መልዕክት፦

ባሕር ዳር: መጋቢት 27/2017 ዓ.ም (አሚኮ)በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኀላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አደም ፋራህ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባጋሩት መልዕክት እንደ መንግሥት በሀገር አቀፍ ደረጃ የአገልግሎት እና...