“በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ” ባለፉት ሦስት ዓመታት ተጨባጭ ለውጥ መመዝገቡን የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል ተናገሩ።

አዲስ አበባ: ሚያዝያ 25/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 3ኛው "የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ" በአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል ተከፍቷል። በኤክስፖው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)፣ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር፣ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አደም...

” አፍሪካውያን አፍሪካን በሚመጥን ደረጃ ተባብረን መሥራት አለብን” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

ባሕር ዳር : ሚያዝያ 19/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ 5ኛውን የምሥራቅ አፍሪካ የፖሊስ አዛዦች ኅብረት ድርጅት አባል ሀገራት የስፖርት ውድድር አስጀምረዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ...

“በሙስና የተገኘ ገንዘብን የመሰወር እና ሽብርተኝነትን ለመደገፍ የሚደረጉ ጥረቶችን መከላከል ይገባል” የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ...

አዲስ አበባ:ሚያዝያ 17/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ደንቦችን እና መመሪያዎችን አክብሮ የመሥራት ቀንን ለ4ኛ ጊዜ አክብሯል። በዓሉ የተከበረው በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋና መሥሪያ ቤት የመንግሥት መስሪያ ቤት ኀላፊዎች የባንኮች ተወካዮች እና ሌሎች...

” የኢትዮጵያ ትንሣኤ ቅርብ ነው፣ እኛም እናያለን፣ ልጆቻችንም ይወርሳሉ” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 12/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የትንሣኤ በዓልን በገላን ጉራ ከሚገኙ የካሳንቺስ ልማት ተነሺዎች ጋር አክብረዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልእክት የትንሣኤ በዓልን በገላን ጉራ ከሚገኙ...

በበዓል ጊዜ በጋራ በማሳለፍ የኢትዮጵያን እሴት የበለጠ ማጠናከር እንደሚገባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ...

አዲስ አበባ: ሚያዚያ 12/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)፣ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው እና ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከካሳንቺስ ለልማት ተነስተዉ በገላን ጉራ የሰፈሩ የኅብረተሰብ ክፍሎችን ጎብኝተዋል። ለበዓል...