የዶሮ ሃብት ልማት የወጣቶችን ሕይወት እየቀየረ ነው።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) እንቁላል ከልጅ እስከ አዋቂ የሚመገበው እና ከፍተኛ ፕሮቲን ያለው ምግብ ነው። ለሰው ልጅ ጠቃሚ የኾኑ ንጥረ ነገሮችን በውስጡ ይዟል።
ይህ ጠቃሚ ምግብ በገበያ ላይም ተፈላጊነቱ ከፍተኛ ነው፡፡ ይህንን...
ስለ ንግድ ምልክት ምን ያህል ያውቃሉ?
ባሕር ዳር: ጥቅምት 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የንግድ ምልክት አንድን ምርት ወይም አገልግሎት ከሌላው ምርት እና አገልግሎት እንዲለይ ለማስቻል ጥቅም ላይ የሚውል ልዩ ምልክት ነው፡፡
የንግድ ምልክት ጠቀሜታው ሸማቹ ኀብረተሰብ የሚፈልገውን ምርት እና አገልግሎት በቀላሉ ለይቶ...
የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በትኩረት እየተሠራ ነው።
ከሚሴ:ጥቅምት 12/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር የመስኖ ልማት ንቅናቄ፣ የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ እና የገጠር ኮሪደር ማስጀመሪያ ንቅናቄ መድረክ በከሚሴ ከተማ ተካሂዷል።
በመድረኩ በምክትል ርእሰ መሥተዳደር ማዕረግ የገጠር ልማት ክላስተር አሥተባባሪ እና የግብርና ቢሮ ኀላፊ...
የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች ዓለም አቀፍ ተሞክሮን ጭምር በማሳየት ለሕጻናት መብት ሊታገሉ ይገባል።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 12/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የመጀመሪያው ሩብ ዓመት እፈጻጸም እና በቀጣይ አቅጣጫ ላይ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ውይይት እያደረገ ነው።
በውይይቱ ላይ የተገኙት በምክትል ርእሰ መሥተዳድር...
በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ያተኮረ ሕዝባዊ የምክር መድረክ እየተካሄደ ነው።
ጎንደር:12/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በመድረኩ ከጎንደር ከተማ እና ማዕከላዊ ጎንደር ዞን ከሚገኙ የተለያዩ አካባቢዎች የተወጣጡ የሃይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ ወጣቶች፣ ሴቶች፣ ምሁራን እና ልዩ ልዩ የማኅበረሰብ ክፍሎች እየተሳተፉ ነው።
ውይይቱ እያጋጠሙ ያሉ የሰላም ችግሮችን በማረም ሕዝብን...








