ቦርዱ ለክልሎችንና ከተማ አስተዳደሮች የምርጫ ቁሳቁስና ሰነዶች ከምርጫ ክልል ወደ አዲስአበባ በማጓጓዝ ሂደት ትብብር...

ቦርዱ ለክልሎችንና ከተማ አስተዳደሮች የምርጫ ቁሳቁስና ሰነዶች ከምርጫ ክልል ወደ አዲስአበባ በማጓጓዝ ሂደት ትብብር እንዲያደርጉለት ጠየቀ። ባሕር ዳር: ሰኔ 15/2013 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በምርጫ ክልል ደረጃ የውጤት ድምር ተጠናቆ የምርጫ ክልል ኃላፊዎች...

በሲዳማ ክልል የድምጽ አሰጣጥ ሂደት ተጠናቀቀ።

በሲዳማ ክልል የድምጽ አሰጣጥ ሂደት ተጠናቀቀ። ባሕር ዳር: ሰኔ 15/2013 ዓ.ም (አሚኮ) በሲዳማ ክልል በድምጽ መስጫ ወረቀት እጥረት ምክንያት ምርጫው በተቋረጠባቸው ጣቢያዎች ምርጫው ዛሬም ቀጥሎ በማካሄድ ማጠናቀቅ መቻሉን በብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የሲዳማና ደቡብ ማስተባበሪያ ጽሕፈት...

የምሥራቅ አፍሪካ ተጠባባቂ ኃይል የምርጫ ታዛቢ ቡድን ኢትዮጵያ ያካሄደችው ምርጫ የተረጋጋና ሰላማዊ ድባብ የተላበሰ...

የምሥራቅ አፍሪካ ተጠባባቂ ኃይል የምርጫ ታዛቢ ቡድን ኢትዮጵያ ያካሄደችው ምርጫ የተረጋጋና ሰላማዊ ድባብ የተላበሰ መሆኑን እንደታዘበ ገለጸ። ባሕር ዳር: ሰኔ 15/2013 ዓ.ም (አሚኮ) "ኢትዮጵያ ለ6ኛ ጊዜ ያካሄደችው ጠቅላላ ምርጫ በአብዛኛው የሀገሪቷ አካባቢዎች የተረጋጋና ሰላማዊ ድባብ ተላብሶ መካሄዱን...

ዋናው ውጤት በሕጉ መሰረት በብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ደረጃ ስለሚገለጽ በማኀበራዊ ሚዲያ ጊዜያዊ ውጤቶችን የሚለጥፉ...

ዋናው ውጤት በሕጉ መሰረት በብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ደረጃ ስለሚገለጽ በማኀበራዊ ሚዲያ ጊዜያዊ ውጤቶችን የሚለጥፉ አካላት ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ ምርጫ ቦርድ አሳሰበ፡፡ ባሕር ዳር፡ ሰኔ 15/ 2013 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ሶሊያና ሽመልስ በሰጡት...

“የመለስ ዜናዊ የአመራር አካዳሚ” “የአፍሪካ የአመራር ልህቀት ማዕከል” በሚል እንዲሰየም የሚኒስትሮች ምክር ቤት አጸደቀ።

"የመለስ ዜናዊ የአመራር አካዳሚ" "የአፍሪካ የአመራር ልህቀት ማዕከል" በሚል እንዲሰየም የሚኒስትሮች ምክር ቤት አጸደቀ። ባሕር ዳር: ሰኔ 15/2013 ዓ.ም (አሚኮ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት "የመለስ ዜናዊ የአመራር አካዳሚ" "የአፍሪካ የአመራር ልህቀት ማዕከል" በሚል እንዲሰየም ዛሬ አጽድቋል፡፡ አካዳሚው...