የምርጫው በሰላም መጠናቀቅ የኢትዮጵያውያን በሀገራቸው ጉዳይ እንደማይደራደሩ ማረጋገጫ መሆኑ ተገለጸ።

የምርጫው በሰላም መጠናቀቅ የኢትዮጵያውያን በሀገራቸው ጉዳይ እንደማይደራደሩ ማረጋገጫ መሆኑ ተገለጸ። ባሕር ዳር፡ ሰኔ 16/ 2013 ዓ.ም (አሚኮ) ምርጫው ሰላማዊና ዲሞክራሲያዊ ሆኖ መጠናቀቁ ኢትዮጵያዊያን በሀገራቸው ጉዳይ እንደማይደራደሩ በተግባር ያሳየ መሆኑን ምሁራን ገለጹ። በወሎ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስ መምህር አቶ ጀማል...

በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ የሚደረገውን ማንኛውም ጣልቃ ገብነት ራሽያ እንደማትደግፍ የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ...

በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ የሚደረገውን ማንኛውም ጣልቃ ገብነት ራሽያ እንደማትደግፍ የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ገለጹ። ባሕር ዳር፡ ሰኔ 16/ 2013 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ...

በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ከተማ ለችግር ተጋላጭ ለኾኑ የማኅበረሰብ ክፍሎች ድጋፍ ተደረገ።

በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ከተማ ለችግር ተጋላጭ ለኾኑ የማኅበረሰብ ክፍሎች ድጋፍ ተደረገ። ባሕር ዳር፡ ሰኔ 16/ 2013 ዓ.ም (አሚኮ) በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ከተማ ገቢያቸው ዝቅተኛ ለኾኑ እና ለችግር ለተጋለጡ የማኅበረሰብ ክፍሎች መንግሥት ለሶስተኛ ጊዜ ድጋፍ...

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ 3 ሺህ 572 አዲስ ተማሪዎችን ለመቀበል ዝግጅት ማድረጉን አስታወቀ።

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ 3 ሺህ 572 አዲስ ተማሪዎችን ለመቀበል ዝግጅት ማድረጉን አስታወቀ። ባሕር ዳር፡ ሰኔ 16/2013 ዓ.ም (አሚኮ) የጎንደር ዩኒቨርሲቲ አካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዝዳንት ዶክተር ካሣሁን ተገኝ አዲስ ተማሪዎችን ከሰኔ 24 እስከ ሰኔ25/2013 ዓ.ም ለመቀበል ዝግጅት መደረጉን...

የኢትዮጵያ ሲቪክ ማኅበራት ሕብረት በድምጽ አሰጣጥ ሂደቱ ያጋጥሙ የነበሩ ክፍተቶችን ለመሙላት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ...

የኢትዮጵያ ሲቪክ ማኅበራት ሕብረት በድምጽ አሰጣጥ ሂደቱ ያጋጥሙ የነበሩ ክፍተቶችን ለመሙላት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ያደረገውን ጥረት አደነቀ። ባሕር ዳር፡ ሰኔ 16/2013 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ሲቪክ ማኅበራት ሕብረት የድምጽ አሰጣጥ ሂደቱን ለመታዘብ በርካታ ታዛቢዎችን ምርጫው በተካሄደባቸው የተለያዩ...