በአሸባሪውና ወራሪው የትህነግ ቡድን የተጎዱ እናት 55 ሺህ ብር ድጋፍ ተደረገላቸው፡፡

መስከረም 14/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የደብረ ዘቢጥ ከተማ ነዋሪ የሆኑት እማሆይ ሲሳይ ዋጋው አሸባሪውና ወራሪው የትህነግ ቡድን በቤታቸው ውስጥ የሚገኘውን ጥሪት አሟጥጦ በመውሰዱ ችግር ላይ መውደቃቸውን አሚኮ ጳጉሜን 5/2013 ዓ.ም መዘገቡ ይታወሳል። እማሆይ ሲሳይ ድጋፍ...

ባለሀብቱ አቶ ወርቁ አይተነው በአሸባሪው ትህነግ ወረራ ከተለያዩ የሰሜን ጎንደር ዞን አካባቢዎች ተፈናቅለው በደባርቅ...

ደባርቅ: መስከረም 14/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ባለሀብቱ ወርቁ አይተነው በማይጠብሪ ግንባር ለሚገኘው የወገን ጦርና ለተፈናቀሉ ወገኖች 25 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ማድረጋቸውን ቀደም ሲል መዘገባችን ይታወሳል። ባለሀብቱ ካደረጉት የጥሬ ገንዘብ ድጋፍ ባለፈ ለሠራዊቱና ለተፈናቃዮች የ1 ሚሊዮን...

ሽብርተኛው ትህነግ ለሥልጣን መጠቀሚያ ሲል በትግራይ ሕዝብ ላይ እያደረሰ ያለው መከራ ሊያበቃ ይገባል ስትል...

መስከረም 14/2014 ዓ.ም (አሚኮ) በአሁኑ ወቅት በሲቢኤስ የዜና መረጃ መረብ በመሥራት ላይ የምትገኘው እና በተለያዩ ዓለም አቀፍ ብዙኃን መገናኛ ልምድ ያላት ታዋቂዋ ኢትዮ አሜሪካዊት ትግራዋይ ጋዜጠኛ ሔርሜላ አረጋዊ አሸባሪው ትህነግ የትግራይን ሕዝብ ለስልጣን ጥቅሙ...

ባለሀብቱ ወርቁ አይተነው በማይጠብሪ ግንባር ለሚገኘው የወገን ጦርና ለተፈናቀሉ ወገኖች 25 ሚሊዮን ብር ድጋፍ...

ደባርቅ: መስከረም 14/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ባለሀብቱ ወርቁ አይተነው በማይጠብሪ ግንባር ለሚገኘው የወገን ጦርና ለተፈናቀሉ ወገኖች 25 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አድርገዋል። ባለሀብቱ በወሎና በአፋር ግንባር ለሠራዊቱና ለተጎዱ ወገኖች ድጋፍ ማድረጋቸው ይታወሳል። የስሜን ጎንደር ዞን ምክትል አስተዳዳሪ እና...

በአማራ ክልል የሚገኙ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፎረም ለተፈናቀሉ ወገኖች 500 ሺህ የሚገመት የዕለት ደራሽ...

ደባርቅ: መስከረም 14/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ፎረሙ በአሸባሪው ትህነግ ወረራ ከሰሜን ጎንደር ዞን የተለያዩ አካባቢዎች ለተፈናቀሉ ወገኖች 500 ሺህ የሚገመት 100 ኩንታል ፍርኖ ዱቄት ነው ድጋፍ ያደረገው፡፡ ድጋፉን የፎረሙ የሥራ ኀላፊዎችና አባላት በቦታው ተገኝተው አስረክበዋል፡፡ ድጋፉን ካስረከቡት...