“ነፃነትና ክብርን በችሮታ ማግኘት አይቻልም!” የገቢዎች ሚኒስትር ላቀ አያሌው
ጥቅምት 22/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የገቢዎች ሚኒስትር ላቀ አያሌው በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት "ነፃነትና ክብርን በችሮታ ማግኘት አይቻልም!" ብለዋል፡፡
የትግራይ ወራሪ ኃይል እየፈጸመ ያለውን ወረራና ግፍ ማስቆምና የድል ባለቤት መሆን የሚቻለው በጋራ ሕልውና ላይ የተቃጣውን...
የአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ነዋሪዎች ለክተት ጥሪው ፈጣን ምላሽ በመስጠት ወደ ግንባር ለመዝመት መዘጋጀታቸውን ብሔረሰብ...
ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 22/2014 ዓ.ም (አሚኮ) አሸባሪውና ወራሪው የትህነግ ቡድን ኢትዮጵያን ለማፈራርስ ቆርጦ መነሳቱን ተከትሎ የአማራ ክልል መስተዳደር ምክር ቤት ትላንት ባካሄደው 6ኛ ዙር፣ 1ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 4ኛ አስቸኳይ ስብሰባ ለሕዝቡ የክተት ጥሪ...
“በስደት መኖር ስለማይቻል እንዲኹም ሀገር ለቅቆ የትም ስለማይደረስ ጠላትን በርትታችሁ ልትታገሉ ይገባል” በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ...
ደባርቅ፡ ጥቅምት 22/2014 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የደቡብ ካሊፎርንያ ሀገረ ስብከት በወቅታዊ ሀገራዊ ችግር ለተፈናቀሉ ወገኖች 1 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የምግብ ድጋፍ አድርጋለች።
በአሸባሪውና ወራሪው የትህነግ ቡድን ምክንያት ከቀያቸው ተፈናቅለው በደባርቅ...
‟ለትግል ብቁ የኾነውን ኹሉ ወደ ግንባር እያንቀሳቀስን ነው“ የደባርቅ ወረዳ
ደባርቅ፡ ጥቅምት 22/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል መንግሥት አሸባሪውና ወራሪው የትህነግን ቡድን እስከ መጨረሻው ለማጥፋት እንዲቻል ለትግል አቅሙ ብቁ የኾነ ዜጋ ኹሉ እንዲነሳ መጠየቁን ተከትሎ ጥሪውን በደስታ ከተቀበሉት ውስጥ የስሜን ጎንደር ዞን ደባርቅ ወረዳ...
የሽብር ቡድኑ በትላንትናዉ ምሽት ከ100 በላይ የኮምቦልቻ ወጣቶችን መግደሉን የመንግሥት ኮምዩኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ፡፡
አዲስ አበባ፡ ጥቅምት 22/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የኢፌዴሪ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽን አገልግሎት በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ መግለጫ ሰጥቷል።
ሚኒስትሩ ዶክተር ለገሰ ቱሉ በጠቅላይ ሚኒስትር እና በፌዴራል እና በክልል አመራሮች በባሕርዳር በተካሄደዉ ዉይይት አሸባሪውን የትህነግ ቡድን ላንዴ እና...








