❝የጠላትን ግፍ ለመጨረሻ ጊዜ ለማስቆም መከፈል የሚገባውን መስዋእትነት እንከፍላለን❞ የአማራ ሳይንት ሚሊሻዎች
ሕዳር 06/2014 ዓ.ም (አሚኮ) አሸባሪው የትግራይ ኃይል በአማራ ክልል በፈጸመው ወረራ በደሎችን እየፈፀመ ነው። ወረራ በፈፀመባቸው አካባቢዎች ንጹሐንን ገድሏል፣ አፈናቅሏል፣ ሀብትና ንብረት ዘርፏል፣ አሁንም ወረራ በፈፀመባቸው አካባቢዎች የሚኖሩ ዜጎች የግፍ ግፍ እየተፈፀመባቸው ነው። የዜጎችን...
በባቲ በኩል ሚሌን ለመያዝ የሞከረው አሸባሪው የትግራይ ወራሪ ኃይል በተባበረ ክንድ እየተደመሰሰ ነው
ባሕር ዳር: ሕዳር 05/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የአፋር ልዩ ኃይል፣ሚሊሻና ሕዝቡ ከሀገር መከለካያ ሠራዊት ጋር በመሆን በባቲ በኩል ሚሌን ለመያዝ የሞከረውን አሸባሪው የትግራይ ወራሪ ኃይል በተባበረ ክንድ እየደመሰሱት መሆኑን የካሳ ጊታ ግንባር ኮማንድ ፖስት ሰብሳቢ...
አስቸኳይ ጊዜ አዋጁ አፋጣኝ ውሳኔዎችን በመውሰድ ውጤታማ ግዳጅ ለመፈጸም ዕድል የሚሰጥ መሆኑን የቀድሞ የኢትዮጵያ...
ባሕር ዳር: ሕዳር 05/2014 ዓ.ም (አሚኮ) መንግሥት ያወጀው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፋጣኝ ውሳኔዎችን በመውሰድ ውጤታማ ግዳጅ ለመፈጸም ዕድል እንደሚሠጥ ኢዜአ ያነጋገራቸው የቀድሞ የኢትዮጵያ ጦር ሠራዊት ከፍተኛ መኮንኖች ተናግረዋል። የቀድሞው ገነት ጦር ትምህርት ቤት ምሩቃኑ...
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በአፋር ግንባር ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው ሰንጋዎችን ድጋፍ...
ባሕር ዳር: ሕዳር 05/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በአፋር ግንባር ሽብርተኛው የትግራይ ወራሪ ኃይልን በመፋለም ላይ ላሉ የሀገር መከላከያ ሠራዊትና ልዩ ኃይል ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው ሰንጋዎችን ድጋፍ አደረገ።
የከተማ አስተዳደሩ...
የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች ምሽግ ድረስ ገብተው የህልውና ዘመቻውን እየመሩ ነው፡፡
ባሕር ዳር: ሕዳር 05/2014 ዓ.ም (አሚኮ) በየደረጃው ያሉ የሥራ ኀላፊዎች በየግንባሩ ተሰልፈው የመሪነት ሚናቸውን መወጣታቸው ለሠራዊቱ ግዳጅ አፈጻጸም ትልቅ መነሳሳት መፍጠሩን በጋይንት ጋሸና ግንባር የተሰማራው መከላከያ ሠራዊት ገልጿል፡፡
የአማራ ሕዝብን አዋርዶ ሀገርን ለመበተን የተነሳው ሽብርተኛው...







