የጋሸና የጨለማ ወራት…
ሕዳር 25/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ጋሸና ወደ ከተማ አስተዳደርነት ከተሸጋገረች ወደ ስምንት ወራት ገደማ ሆኗታል። ታዲያ ሕዝቡ ደስታውን አጣጥሞ ሳይጨርስ ጥቁር መጋረጃ ተጋረጠበት። ሐምሌ 27/2013 ዓ.ም በውድቅት ሌሊት ከተማዋን በግፍ የወረረው አሸባሪው የትግራይ ወራሪ ቡድን...
አዲስ አበባ በአንዳንድ ምዕራባውያን ሀገራት መገናኛ ብዙኃን እንደሚወራው ሳይሆን ሰላሟን አረጋግጣ የቀጠለች ከተማ ናት...
ሕዳር 24/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ሰባተኛው የመላው አፍሪካ የቆዳ ትርኢትና የፋሽን ምንጭ ሳምንት ኤግዚቢሽን በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው።
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት የአፍሪካ ዳይሬክተር አውሮሊያ ካርባሎ ሰባተኛው የመላው አፍሪካ የቆዳ ትርዒትና የፋሽን ምንጭ ሳምንት...
አሸባሪው የትግራይ ወራሪ ቡድን በጤና ተቋማት ባደረሰው ውድመት 19 ሰዎች ሕክምና አጥተው ሕይወታቸው ማለፉን...
ሕይወታቸው ካለፉት ውስጥ ሰባት ነፍሰጡር ፣ አምስት ሕጻናት እና ሰባት ደግሞ ተመላላሽ ታካሚዎች ናቸው ተብሏል፡፡
ሕዳር 24/2014 ዓ.ም (አሚኮ) አሸባሪው የትግራይ ወራሪ ቡድን እኩይ ድርጊቱን ቀጥሎበታል፡፡ አሸባሪው ቡድን በዋግኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር በፈጸመው ወረራ ንጹሐንን ገድሏል፣...
የጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ “ወደ ሀገር ቤት እንግባ” ጥሪን የኢትዮጵያ ዳያስፖራ የተግባር ምክር...
ሕዳር 24/2014 ዓ.ም (አሚኮ)ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመላው ዓለም የሚገኙ ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያዊያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች ወደ ሀገር ቤት በመግባት በዓላቶችን እንዲያከብሩ ጥሪ ማቅረባቸው ይታወቃል።
የአውሮፓዊያኑን አዲስ ዓመት በኢትዮጵያ ለማክበር 1 ሚሊዮን ዲያስፖራዎች ወደ ሀገር ቤት እንዲገቡ...
አሸባሪው የትግራይ ወራሪ ቡድን በደቡብ ወሎ ገነቴ ከተማ በንጹሃን ላይ ግድያ፣ በንብረት ላይ ውድመት...
ሕዳር 24/2014 ዓ.ም (አሚኮ) አሸባሪው የትግራይ ወራሪው ቡድን ከገነቴ ከተማ ተደብድቦ ሲወጣ መሠረተ ልማቶችን አውድሞ ነው የሸሸው። ለቀናት በገነቴ ከተማ የቆዬው አሸባሪው የትግራይ ወራሪው ቡድን በወገን ጦር በደረሰበት ከፍተኛ ምት ገሚሱ ሲደመሰስ ገሚሱ ደግሞ...








