ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በ3ኛው የቱርክ- አፍሪካ ትብብር ጉባኤ ላይ እየተሳተፉ ነው።
ታኅሣሥ 09/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በ3ኛው የቱርክ-አፍሪካ ትብብር ጉባኤ ላይ በመሳተፍ ላይ ናቸው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በሦስተኛው የቱርክ አፍሪካ አጋርነት ጉባኤ ለመሳተፍ ትናንት ቱርክ ኢስታንቡል መግባታቸው አይዘነጋም።
ጠቅላይ...
የጀግኒት ደጀንነት በተግባር
ታኅሣሥ 09/2014 ዓ.ም (አሚኮ) አሸባሪው እና ወራሪው የትግራይ ቡድን በደረሰባቸው አካባቢዎች ሁሉ ከሚፈጽመው ግድያ እና ውድመት ጎን ለጎን ሴቶችን መድፈር እና ማንገላታት ዋነኛ ተግባራቶቹ ናቸው፡፡ ይህ እኩይ ምግባር ሳይበግራት በጀግንነት ሲፋለሙ የተጎዱ አምስት የመከላከያ...
“የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት ልዩ ስብሰባ ውሳኔ ሰጥቶ ሸንጎ እንደመቀመጥ ነው”...
ታኅሣሥ 09/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት ትናንት በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ ልዩ ስብሰባ አድርጎ ነበር፡፡ መንግሥት ስብሰባው ሕጋዊነቱን ያልጠበቀ እና የተወሰኑ አካላትን የፖለቲካ ፍላጎት ለማሳካት የተደረገ መሆኑንም አስታውቋል፡፡
ጉዳዩን አስመልክቶ...
❝በኢትዮጵያውያን እና ኢትዮጵያን በሚወዱ ኹሉ እገዛ የተጎዱ እና የወደሙ የጤና ተቋሞቻችንን በአጭር ጊዜ ውስጥ...
ታኅሣሥ 09/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ በአሸባሪው የትግራይ ወራሪ ቡድን የወደሙ ጤና ተቋማትን መልሶ ለመገንባት የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ በማሰባሰብ እየተረባረቡ ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ዶክተር ሊያ በማኅበራዊ ትስስር...
“አፍሪካዊያንን በማሳተፍ በኢትዮጵያ ላይ የሚደረገውን የውጭ ጣልቃገብነት ለማስቆም እየሠራን ነው” በደቡብ አፍሪካ የፐብሊክ ዲፕሎማሲ...
ታኅሣሥ 09/2014 ዓ.ም (አሚኮ) በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን በሀገራቸው ላይ የተቃጣውን የኅልውና አደጋ በተባበረ ክንድ እየመከቱት ይገኛሉ፡፡
በኢትዮጵያ ላይ የተቃጣው ዘመቻ ዘርፈ ብዙ ከመሆኑ ጋር ተያይዞም ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያዊያን በኹሉም ግንባሮች ተሰልፈው...








