ለሰሜን ወሎ፣ ደቡብ ወሎና ኦሮሞ ብሔረሰብ ዞን አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብጹዕ አቡነ ኤርሚያስ...
ወልድያ፡ ታኅሣሥ 24/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ስጦታውን የገቢዎች ሚኒስትር ላቀ አያሌው፣ የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክ ሚኒስትሯ ዳግማዊት ሞገስ፣ ሌሎች ሚኒስትሮችና የሥራ ኀላፊዎች በተገኙበት ነው የተበረከተላቸው።
ስጦታው አሸባሪው የትግራይ ወራሪ ቡድን ሰሜን ወሎና አካባቢዉን በወረረበት...
“አጼ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ አንድነት፣ ክብር እና ስልጣኔ እራሳቸዉን አሳልፈዉ የሰጡ በመሆናቸዉ ታሪካቸዉን ማወቅ...
አዲስ አበባ፡ ታኅሣሥ 24/2014 ዓ.ም (አሚኮ) በእንግሊዞች ተወስደው እና ከ150 ዓመታት በኃላ እንዲመለሱ የተደረጉት የአጼ ቴዎድሮስ ሽሩባ እና የመቅደላ ቅርሶች ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚየም ወደ ጎንደር ከተማ በክብር ዛሬ ጥዋት ተሸኝተዋል፡፡
ለኢትዮጵያ ከፍታ ሲታትሩ የነበሩት...
“የመይሳው ሥሬት የካሳ ቁንዳላ፣ የአንድነት ገመድ ነው ውሉ የማይላላ”
ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 24/2014 ዓ.ም (አሚኮ) አትጠገብ ዳብሳ ያሳደገችው፣ ተዋበች የሠራቸው፣ ሥሬቱን ያሳመረችው፣ ካሳ የተዋበበት፣ መይሳው ያጌጠበት፣ ተስፋውን እና ራዕዩን የቋጠረበት ውብ ሹርባ፤ እሜቴ አትጠገብ በካሳ ሹርባ ላይ አደራ አስቀምጣለች፤ ኢትዮጵያ ትፀና ዘንድ ለልጇ...
ሕብረ ብሔራዊቷን ኢትዮጵያ የማጽናት እና የመጠበቅ አደራ ተብሲር –የንጉሱ ሽሩባ!
ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 24/2014 ዓ.ም (አሚኮ) በእናቱ ፍቅር የተለወሰው ኮሶ አሞቱን ብቻ ሳይሆን ፀጉሩንም ዘመን ተሻጋሪ ኮስታራ አድርጎታል። የተዋበች ሚዶ እና ጣቶቿ አሻራቸው ከተዘናፈለው ሽሩባው ላይ አልጠፉም። የጥሩወርቅ ቅቤ ወዙ በዘመናዊው ቅባት አልተቀየረም። ስለሀገሩ...
አመራሩ በተገኘው ድል ሳይኩራራ በቀጣይ ሊያጋጥሙ ለሚችሉ ፈተናዎች እንዲዘጋጅ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)...
ታኅሣሥ 23/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የፌደራል ተቋማትና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ሲያካሂዱ የነበረውን ውይይት አጠናቀቁ።
በዘመቻ ለኅብረ-ብሔራዊ አንድነት በተገኙ ድሎች፣ በታዩ ውስንነቶችና በቀጣይ ስለሚኖረዉ አቅጣጫ ለሦስት ቀናት ውይይት ሲካሄድበት...








