❝ድርቅ እንዳይከሰት በዘላቂነት ለመከላከል በቆላማ አካባቢዎች የውኃ ክምችትና አጠቃቀምን ለማሻሻል የጀመርናቸውን የአነስተኛ ግድቦች ግንባታ...
ጥር 17/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በሶማሌ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ተፈናቃዮች ድጋፍ ከሚያደርጉ በርካታ ማኅበረሰቦች መካከል አንዱ የሚገኝበትን ቀብሪበያን ዛሬ ማለዳ ጎብኝተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጊዜያዊነት የውኃ አቅራቢ ተሽከርካሪዎችን፣ የምግብ፣ የእንስሳት መኖ እና...
❝እንሂድ አምባሰል በሽሎን እንሻገር ግሸን እንገናኝ ግማደ መስቀሉ ካረፈበት ሀገር❞
ጥር 17/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ዓለም የዳነበት፣ እርቅ የተፈፀመበት፣ ጠላት የተሸነፈበት፣ ፍጹም ፍቅር የታየበት መስቀል በክብር አርፎበታል፣ በመስቀል አምሳል የተቀመጠ ባለ ግርማ ነው፣ የፈጣሪ ስም ሳይጠራበት፣ በንጽሕና ሳይመሰገንበት፣ ጽድቅና በረከት ሳይለመንበት፣ በረከትም ሳይወርድበት የዋለበት ቀን...
እናቶች የወሊድ ክትትላቸውን በጤና ተቋማት እንዲያደርጉ ሁሉም የበኩሉን ደርሻ ሊወጣ እንደሚገባ ጤና ሚኒስቴር ገለጸ።
አዲስ አበባ፡ ጥር 17/2014 ዓ.ም (አሚኮ) በዓለም ለ35ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ለ16ኛ ጊዜ በየዓመቱ የሚከበረው የጤናማ እናትነት ወር በአበበች ጎበና የእናቶች እና የህጻናት መታሰቢያ ሆስፒታል "በማንኛውም ምክንያት ከወሊድ በኋል በደም መፍሰስ ምክንያት የሚከሰተውን የእናቶችን ሞት...
❝የትምህርት ማስታወቂያዎች የትምህርት ጥራትን መሰረት ያደረጉ መሆን ይገባቸዋል❞ የትምህርት እና ስልጠና ባለስልጣን ዋና ዳሬክተር...
አዲስ አበባ፡ ጥር 17/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የከፍተኛ ትምርት ተቋማት ማስታወቂያ በምን መልኩ መስተናገድ አለበት በሚለዉ ዙሪያ ከመገናኛ ብዙኀን ባለስልጣን ጋር የጋራ ምክክር ተደርጓል። የመገኛኛ ብዙኀን ባለስልጣን ምክትል ሥራ አስኪያጅ አቶ ግዛው ተስፋየ የትምህርት ማስታወቂያዎች...
የአፍሪካ ሕብረት 35ኛው የመሪዎች ጉባኤን በስኬት ለማስተናገድ በቅንጅት መሥራት እንደሚያስፈልግ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ...
ጥር 16/2014 ዓ.ም (አሚኮ)የአፍሪካ ሕብረት 35ኛው የመሪዎች ጉባኤና 40ኛው የአስፈፃሚ ምክር ቤት ስብሰባን ለማስተናገድ የተደረጉ ቅድመ ዝግጅቶችን አስመልክቶ ለመድረኩ የተቋቋመው ብሔራዊ ኮሚቴ ግምገማ አካሂዷል።
በወቅቱም ከ20 በላይ የብሔራዊ ኮሚቴው አባል ተቋማት ለጉባኤው እያደረጉ ያሉትን ቅድመ...








