ድርድሮች በጥንቃቄ መመራት እንዳለባቸው ምሁራን አሳሰቡ፡፡

ኢትዮጵያ፣ ግብፅ እና ሱዳን በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ዝቅተኛ ውሃ የመልቀቅ መጠን፣ በድርቅና በተራዘመ ድርቅ ወቅት የሚኖረውን ትብብር እንዲሁም የግድቡን የውሃ አሞላል በመለከቱ ጉዳዮች ላይ በተወካዮቻቸው አማካኝነት ከሰሞኑ ቢመክሩም ያለስምምነት ስብሰባቸውን ቋጭተዋል፡፡ በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ...

የዚምባብዌ ምክትል ፕሬዝዳንት ባለቤት ከሙስና ጋር በተገናኘ በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡

ባሕር ዳር፡ ታኅሳስ 06/2012ዓ.ም (አብመድ) የምክትል ፕሬዝዳንቱ ኮኒስታንቲኖ ቺዌንጋ ባለቤት ሜሪ ሙባይዋ በሕገ ወጥ የገንዘብ ዝውውር፣ በማጭበርበርና የገንዘብ ምንዛሬ ቁጥጥር ሥርዓት በመጣስ ነው የተከሰሱት፡፡ የ38 ዓመቷ ሜሪ ዕለተ ቅዳሜ የተያዙ ሲሆን ዛሬ ፍርድ ቤት...

ኬንያዊዋ ተመራማሪ ከወዳደቁ ፕላስቲኮች የቤት ግንባታ ቁሳቁስ እያመረቱ ነው፡፡

ባሕር ዳር፡ ታኅሳስ 5/2012ዓ.ም (አብመድ) ተመራማሪዋ ከወዳደቁ የፕላስቲክ እና የመስታዎት ቆሻሻዎች የቤት ክዳን ጣሪያዎችንና ሌሎች የግንባታ ቁሳቁሶችን እያመረቱ ነው፡፡ በኬንያ የፕላስቲክ ቆሻሻ ከመቼውም ጊዜ በላይ አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል፡፡ የኬንያ የአካባቢ ጥበቃ ተመራማሪዋ ሆፕ ማዋንኬ ‹ጊልጋይል›...

በኢጋድ አባል ሀገራት በቀውስ አያያዝና ግጭቶችን በማስቀረት ረገድ ለውጦች መታየታቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ...

በኢጋድ አባል ሀገራት በቀውስ አያያዝና ግጭቶችን በማስቀረት ረገድ ለውጦች መታየታቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶክተር) ገለጹ። የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) አባል ሀገራት ርዕሳነ ብሔራት እና ርዕሳነ መንግሥታት 13ኛውን መደበኛ ስብሰባ አዲስ አበባ ላይ...

ሱዳናውያን ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ከጎርፍ አደጋ እንደሚታደጋቸው እየጠበቁ ነው፡፡

ባሕር ዳር፡ ሕዳር 08/2012 ዓ.ም (አብመድ) ለ60 ዓመቱ ሱዳናዊ አርሶ አደር ኦስማን ኢድሪስ የዓባይ ወንዝ አመፀኛ ነው፤ የወንዙ ውኃ መጠን ሳይታሰብ ይጨምርና የአርሶ አደሮችን ሰብልና ቤታቸውን ያጥለቀልቃል፤ ጠራርጎም ይወስዳል፡፡ “ዛሬ ምሽቱን የወንዙ የውኃ መጠን አነስተኛ...