የሱዳን መንግሥት ከታጣቂ ኃይሎች ጋር የሰላም ስምምነት ሊፈራረም ነው፡፡
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 04/2012 ዓ.ም (አብመድ) የሱዳን መንግሥት ከአማጺ ቡድኖች ጋር ሊስማማ መሆኑን የሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት ምክትል ሰብሳቢ አስታውቀዋል፡፡
ምክትል ሰብሳቢው ሞሀመድ ሀምዳን ዳገሉ ናቸው ከታጣቂ ቡድኖች መሪዎች ጋር የተወያዩት፡፡ ውይይታቸውን ዋቢ አድርጎ ሲ...
የአፍሪካ ልማት ባንክ ለኢትዮ-ሱዳን የባቡር ፕሮጀክት የአዋጭነት ጥናት 1 ነጥብ 2 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር...
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 03/2012 ዓ.ም (አብመድ) የአፍሪካ ልማት ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ለኢትዮ-ሱዳን የባቡር ፕሮጀክት የአዋጭነት ጥናት ለኢትዮጵያ 1 ነጥብ 2 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ድጋፍ አጽድቋል፡፡
1 ሺህ 522 ኪሎ ሜትር የሚረዝመውና አዲስ አበባን ከካርቱም የሚያገኛኘው...
ሱዳን የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ድርድር እንደገና እንዲጀምር ጥሪ አቀረበች፡፡
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 02/2012 ዓ.ም (አብመድ) ሱዳን በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ላይ ተቋርጦ የነበረው የሦስትዮሽ ድርድር እንደገና እንዲጀምር ጥሪ አቅርባለች፡፡
በሕዳሴ ግድቡ አሞላል እና የቴክኒክ ጉዳዮች ላይ ሦስቱ ኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ግብጽ ውዝግብ ውስጥ ገብተው...
“ደቡብ ሱዳን ለግብጽ የጦር ሰፈር መገንቢያ ቦታ ፈቀደች” ተብሎ የተሰራጨው ዘገባ ሀሰት መሆኑን ደቡብ...
ለግብጽ የጦር ሰፈር ግንባታ የተፈቀደ ምንም ዓይነት ቦታ አለመኖሩን ደቡብ ሱዳን ገልጻለች።
ዛሬ በተለያዩ የማኅበራዊ ትሥሥር ገፆችና የዜና ምንጮች ሲዘዋወሩ ከነበሩ መረጃዎች አንዱ ግብጽ በደቡብ ሱዳን ፓጋክ በተባለ ቦታ አካባቢ የጦር "ካምፕ" ለመገንባት ያቀረበችው ጥያቄ...
ሩዋንዳ ገደቦችን የማላላት ውሳኔዋን ሻረች፡፡
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 24/2012 ዓ.ም (አብመድ) ሩዋንዳ የእንቅስቃሴ ገደቦችን ለማላላት ያሳለፈችውን ውሳኔ የጥናት ግኝቶችን መሠረት በማድረግ መሻሯን አስታውቃለች፡፡
በመሆኑም ከሌሎች አካባቢዎች ወደ ዋና ከተማዋ ኪጋሊ የሚደረጉ የትራንስፖርት አገልግሎቶች እና በሞተር ሳይክል የሚደረጉ እንቅስቃሴዎች እንደተከለከሉ ይቆያሉ፡፡...








