ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ልዩ መልእክተኛ ጋር ተወያዩ ።
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 26/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ልዩ መልክተኛ ጋር መወያየታቸውን ገለጹ።
ሱዳን አሁን ከገባችበት ቀውስ በራሷ አቅም እና በልጆቿ ብልሃት የመውጣት ብቃቱ እንዳላት የኢትዮጵያ እምነት...
የሱዳን ግጭት ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም ጋር የሚያያዝ በመኾኑ ኢትዮጵያን በከፍተኛ ኹኔታ ያሳስባታል ሲል የውጭ...
አዲስ አበባ:ሚያዝያ 26/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ ለ61 ሀገራት ከሱዳን ዜጎቻቸውን እንዲያስወጡ የበረራ ፈቃድ ሰጥታለች ተብሏል።
የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ አለም በሰጡት መግለጫ የሱዳን እና የኢትዮጵያ ግንኙነት ከጎረቤትነት ያለፈ ትርጉም ያለው ነው ፡፡ ...
ከሱዳን የእርስ በርስ ጦርነት ሸሽተው ኢትዮጵያ የገቡ ስደተኞች ድጋፍ እንዲደረግላቸው ጠየቁ።
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 24/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በአፍሪካ በተከሰቱ የእርስ በርስ ጦርነቶች በርካታ ሰዎች ሕይወታቸውን አጥተዋል፤ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ደግሞ ሀገራቸውን ጥለው ወደ ጎረቤት ሀገራት ተሰደዋል። ለዚህ ደግሞ ሱዳንን እንደ አብነት ማንሳት ይቻላል።
በሱዳን አሁን የተቀሰቀሰው ጦርነት...
አቶ ደመቀ መኮንን በአራት የአፍሪካ ሀገሮች የሚያደርጉትን ጉብኝት በታንዛኒያ ጀመሩ።
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 16/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በአራት የአፍሪካ ሀገሮች የሚያደርጉትን ጉብኝት በታንዛኒያ ጀምረዋል።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በታንዛኒያ ኮሞሮስ ቡሩንዲና ዩጋንዳ የሚያደርጉትን ጉብኝት ለመጀመር ታንዛኒያ ገብተዋል።
አቶ ደመቀ ከታንዛኒያ...
“ሰላምን የሚሹ የዓለም ታላላቅ ሕዝቦች ታላቅ ከሆናችሁት ከእናንተ ከኢትዮጵያዊያን መማር ይችላሉ” ሙሳ ፋቂ ማሕማት
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 15/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ጦርነት ይብቃ፤ ሠላምን እናጽና በሚል መሪ ሀሳብ በደቡብ አፍሪካው የፕሪቶሪያ ሠላም ስምምነት የተሳተፉ አካላት ሽኝት እና ምሥጋና በአዲስ አበባ ወዳጅነት አደባባይ እየተካሄደ ነው፡፡
በሰሜን ኢትዮጵያ ላለፉት ተከታታይ ዓመታት...








