“የኬንያ ጦር ኀይሎች ጠቅላይ አዛዥ ለቀጣናው ሰላም ባበረከቱት አስተዋጽኦ ሁልጊዜ ሲታወሱ ይኖራሉ” ፊልድ ማርሻል...

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 10/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በኬንያ ጦር ኀይሎች ጠቅላይ አዛዥ ህልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገልጸዋል፡፡ የጦር ኀይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የኬንያ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ጀኔራል...

የአፍሪካ ኅብረት የሰላም እና ጸጥታ ምክር ቤትን ለተቀላቀሉ አባል ሀገራት አቀባበል ተደረገ፡፡

ባሕር ዳር: መጋቢት 25/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የአፍሪካ ኅብረት የሰላም እና ጸጥታ ምክር ቤትን ለተቀላቀሉ አባል ሀገራት አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡ አቀባበል የተደረገላቸው የአንጎላ፣ ቦትስዋና፣ ኮትዴቯር፣ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ፣ ግብጽ፣ ኢኳቶሪያል ጊኒ፣ ጋምቢያ፣ ሴራሊዮን፣ ታንዛኒያ እና ኡጋንዳ ናቸው። በመርሐ-ግብሩ...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከደቡብ ሱዳን ጄኔራል አኮል ኩር ኩችን ጋር ተወያዩ።

ባሕር ዳር: መጋቢት 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከደቡብ ሱዳን ጄኔራል አኮል ኩር ኩችን ጋር ተወያይተዋል። "ዛሬ ጠዋት የደቡብ ሱዳኑን ጄኔራል አኮል ኩር ኩችን አነጋግሬያለሁ። ውይይታችን በምሥራቅ አፍሪካ መረጋጋትን እና ልማትን...