የአፍሪካን የጤና ቴክኖሎጅ ለማሳደግ በኢኖቬሽን መታገዝ ይገባል።
አዲስ አበባ: ነሐሴ 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጤና ቴክኖሎጅ ጉባኤ በአዲስ አበባ እየተካሔደ ነው።
በጉባኤው ከ18 የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ ፖሊሲ አውጭዎች የጤና ቴክኖሎጅ አልሚዎች እና የመንግሥት ተወካዮች የምርምር ተቋማት እየተሳተፉ ይገኛሉ። በጉባዔው መክፈቻው ላይ መልዕክት ያስተላለፉት...
የአፍሪካ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሔ እንዲያገኙ የታየው ቁርጠኝነት ለሌሎች ምሳሌ እንደሚኾን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ።
ባሕር ዳር: የካቲት 02/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የምሥራቅ እና ደቡብ አፍሪካ ቀጣና ሀገራት መሪዎች የአፍሪካ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሔ እንዲያገኙ ያሳዩት ቁርጠኝነትና አጋርነት ለሌሎች ምሳሌ እንደሚሆን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የምስራቅ አፍሪካ ማኅበረሰብ (EAC) እና የደቡባዊ...
✍️ የጽናት እና የነጻነት ተምሳሌት!
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 6/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጽናት እና የነጻነት ቁንጮ በመኾን መላው ዓለም ከሚስማማባቸው አንዱ ናቸው ኔልሰን ማንዴላ። ማንዴላ አይበገሬ የሚለው ስያሜያቸውም ጥያቄ አይነሳበትም።
ማንዴላ በዓለማችን ዘመናዊ ታሪክ ውስጥ እጅግ በጣም ተደማጭነት እንዲሁም ተጽዕኖ መፍጠር...
“የአፍሪካን ልማት እና ብልጽግና ለማረጋገጥ የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና ወሳኝ ነው” ታየ አጽቀሥላሴ
አዲስ አበባ: ጥቅምት 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 15ኛው የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና ጉባኤ በአፍሪካ ኅብረት እየተካሄደ ነው።
የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀሥላሴ 15ኛው የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና የሚኒስትሮች ጉባኤ ለአህጉሪቱ ዘላቂ ልማት እና አዲሲቷን አፍሪካ በአዲስ ገጽታ...
አምባሳደር ታዬ አፅቀሥላሴ በሱዳን የአሜሪካ ልዩ መልዕክተኛን ተቀብለው አነጋገሩ።
ባሕር ዳር: ሐምሌ 26/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አፅቀሥላሴ በሱዳን የአሜሪካ ልዩ መልዕክተኛ ቶም ፔሪሎ ጋር በጽሕፈት ቤታቸው ዛሬ ተወያይተዋል። ሁለቱ ወገኖች በአፍሪካ ቀንድ ቀጣናዊ በኾኑ ጉዳዮች እና በተለይም በሱዳን ወቅታዊ...








