ግድቡ ታሪክ እና ትርክትን የለወጠ ነው።
ባሕር ዳር: መስከረም 05/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ቤቶች ልማት ድርጅት የታላቁ ኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅን አስመልክቶ የፓናል ውይይት አካሂዷል።
የአማራ ክልል ቤቶች ልማት ድርጅት ዋና ሥራ አሥኪያጅ አበረ ሙጬ እንዳሉት ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ...
ሕዳሴ ከግድብ በላይ ነው።
ባሕር ዳር፡ መስከረም 05/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት ቢሮ የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅን አስመልክቶ "ኢትዮጵያ የተስፋ ምድር" በሚል መሪ መልዕክት ከሠራተኞቹ ጋር ተወያይቷል።
የውይይቱ ተሳታፊዎች የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅ ደስታን...
“የራሳችን አቅም መፈተሽ እና መተባበር ከቻልን እንደምንችል አይተናል” ኢብራሒም ሙሐመድ(ዶ.ር)
ባሕር ዳር: መስከረም 05/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ንግድ እና ገበያ ልማት ቢሮ ሠራተኞች እና የሥራ ኀላፊዎች "ኢትዮጵያ የተስፋ ምድር" በሚል መሪ መልዕክት የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መመረቅን አስመልክተው የፓናል ውይይት በባሕር ዳር ከተማ...
የ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመኑ ትምህርት መጀመሩን ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።
ባሕር ዳር፡ መስከረም 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የመማር ማስተማር ሥራ በባሕር ዳር ከተማ ትምህርት ቤቶች ተጀምሯል።
አጀማመሩን በተመለከተም በምክትል ርእሰ መሥተዳደር ማዕረግ የማኀበራዊ ዘርፍ አስተባባሪ እና የትምህርት ቢሮ ኀላፊ ሙሉነሽ ደሴ (ዶ.ር)...
የግድቡ መጠናቀቅ ኢትዮጵያውያን ሲተባበሩ ማንም የማያስቆማቸው እንደኾነ ለዓለም ያሳየ ነው።
ባሕር ዳር፡ መስከረም 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በባሕርዳር ከተማ አሥተዳደር የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅን ተከትሎ ከተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች ጋር የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው።
በመድረኩ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ...








