የሴቶችን ጥቃት በጋራ መከላከል ያስፈልጋል።

ገንዳውኃ: ኅዳር 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በምዕራብ ጎንደር ዞን የነጭ ሪቫን ቀን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ34ኛ ጊዜ፣ በሀገራችን ደግሞ ለ20ኛ ጊዜ "ጥቃትን የማይታገስ ማኅበረሰብ ለትውልድ ግንባታ" በሚል መሪ መልዕክት በገንዳውኃ ከተማ ተከብሯል። የምዕራብ ጎንደር ዞን ዋና...

ብልሹ አሠራር በታየባቸው አንዳንድ አካላት ላይ እርምጃ መውሰድ ተጀምሯል።

ደብረ ማርቆስ: ኅዳር 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር "ትውልድን በሥነ ምግባር ተቋምን በአሠራር" በሚል መሪ መልዕክት 22ኛውን ዓለም አቀፍ የፀረ ሙስና ቀን አስመልክቶ የውይይት መድረክ ተካሂዷል። በውይይት መድረኩ የሙስና ወንጀል አስከፊነትን በመረዳት በቁርጠኝነት...

“ኅብረተሰቡ በንቃት እና በእኔነት ስሜት ያልተሳተፈበት ሰላም አይፀናም” አቶ ይርጋ ሲሳይ

ደሴ: ኅዳር 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በደቡብ ወሎ ዞን በሐይቅ ከተማ አሥተዳደር በወቅታዊ ሀገራዊና ክልላዊ የሰላምና የልማት ጉዳዮች ላይ ከተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች ጋር ተወያይተዋል። በውይይት መድረኩ ከደቡብ ወሎ ዞን ከሐይቅ ከተማ...

የመታመን ዋጋው ከ8 ነጥብ 4 ሚልየን ብር በላይ ሲሆን!

ባሕር ዳር: ኅዳር 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ነገሩ እንዲህ ነው ኅዳር 13 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 5፡15 ሰዓት ላይ ወደ ንግድ ባንክ አካውንታቸው 8 ነጥብ 4 ሚልዮን ብር እንደገባላቸው ማሳወቂያ (ኖትፊኬሽን) ደረሳቸው፡፡ ግራ የገባቸው ግለሰቡ...

“የሀገሪቱ ኢኮኖሚ እንዲያድግ ከተፈለገ ተቋማትን በቴክኖሎጂ ማዘመን ይገባል” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ: ኅዳር 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሁለተኛው የኢትዮጵያ የዲጂታል ክፍያ ጉባዔ በአዲስ አበባ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። በጉባዔው ብሔራዊ የዲጂታል ክፍያዎች ስትራቴጂ (NDPS 2026–2030) እና ፈጣን የክፍያ ሥርዓት (instant payment system IPS) ይፋ ተደርጓል። ስራቴጂው የእርስ...