“መታከም ባለመቻሌ እግሬ ተቆርጧል፣ ዓይኔም ማየት አቁሟል” የሰላም እጦቱ ህክምና የነፈጋቸው አባት
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) መስከረም 01/2012 ዓ.ም የበዓል እርድ ለማድረግ ባጎነበሱበት ጊዜ ዓይናቸው ጨለመባቸው። ከዚያ ወዲህ ህመሙ እንዳለባቸው አውቀው ሕክምናውን እያገኙ ቆይተዋል።
ወደ ደብረ ታቦር እና ባሕር ዳር በመሄድም የሕክምና አገልግሎት ሲያገኙ ቆይተዋል።
አሁን...
ሰላም ሁሉንም ተጠቃሚ እና ትርፋማ ታደርጋለች።
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በምዕራብ ጎጃም ዞን ከደምበጫ ከተማ አሥተዳደር እና ከደምበጫ ዙሪያ ወረዳ ነዋሪዎች ጋር ተወያይተዋል።
በውይይቱ ምክትል ርእሰ መሥተዳደር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)፣ በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የአሥተዳደር ዘርፍ...
“ወጣቶች ለሀገር አንድነት እና አብሮነት መስዋዕትነት መክፈል አለባችሁ” አቶ ይርጋ ሲሳይ
ደሴ: ታኅሣሥ 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በወቅታዊ፣ ክልላዊ እና ሀገራዊ የሰላም እና የልማት ጉዳዮች ላይ በኮምቦልቻ ከተማ ከወጣቶች ጋር ተወያይተዋል።
የውይይቱ ተሳታፊዎችም ወጣቶችን አሳታፊ ያደረጉ ሥራዎችን በማከናወን ተጠቃሚ ማድረግ ይገባል ብለዋል።...
በ82 ሚሊዮን ብር በጀት የሚሠራ የትምህርት ቤት ግንባታ የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ።
ደብረ ብርሃን: ታኅሣሥ 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር የማኅበረሰቡን የረጅም ጊዜ ጥያቄ የሚመልስ እና በ82 ሚሊዮን ብር በጀት የሚከናወን የትምህርት ቤት ግንባታ ለማከናወን የመሠረት ድንጋይ ተቀምጧል።
በደብረ ብርሃን ከተማ ጠባሴ ክፍለ ከተማ የምስረታ...








