የኪነ ጥበብን አቅም ለሀገር ግንባታ ለመጠቀም እየተሠራ ነው።

ባሕር ዳር: ግንቦት 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ''ጥበብ ለኢትዮጵያ ማንሠራራት'' በሚል መሪ መልዕክት ከኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ጋር ውይይት አድርጓል። በመድረኩ የአማራ ክልል ባሕል እና ቱሪዝም ቢሮ ኀላፊ አየለ አናውጤ (ዶ.ር) ጨምሮ...

“የታጠቁ ኃይሎች ወደ ሰላማዊ ኑሮ ተመልሰው የልማት አቅም እንዲኾኑ የክልሉ መንግሥት ድጋፋን አጠናክሮ ይቀጥላል”...

የታጠቁ ቡድኖች ወደ ሰላማዊ ኑሮ ተመልሰው የልማት አቅም እንዲኾኑ አጋር አካላት ትብብር እንዲያደርጉ ርእሰ መሥተዳደር አረጋ ከበደ ጥሪ አቀረቡ። ባሕር ዳር: ግንቦት 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የብሔራዊ ተሐድሶ ኮሚሽን በአማራ ክልል ሲንቀሳቀሱ የነበሩ...

“የፋይናንስ ሥርዓቱን ውጤታማ ለማድረግ የፋይናንስ ተቋማት በትብብር መሥራት እና ዘርፉን ማዘመን ይገባቸዋል” ፕሬዝዳንት ታዬ...

አዲስ አበባ: ግንቦት 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የመንግሥት፣ የግል እና ዓለማቀፍ የገንዘብ ተቋማት እየተሳተፉበት ያለው የኢትዮጵያ የፋይናንስ ፎረም በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። በፎረሙ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ እያደገ የመጣውን የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በወጉ...

የማኀበራዊ ሚዲያ አንቂዎች እና የኮሙኒኬሽን ባለሙያዎች እውነትን ለሕዝብ በመንገር ሀገራዊ ሚናቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ።

ባሕር ዳር: ግንቦት 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር "በኢትዮጵያ የብልጽግና ጉዞ ውስጥ የሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ሚና ቀጣይ አቅጣጫ" በሚል መሪ መልዕክት ከማኀበራዊ ሚዲያ አንቂዎች እና ከኮሙኒኬሽን ባለሙያዎች ጋር በባሕር ዳር ከተማ...

የሕዝቡን ሰላማዊ እንቅስቃሴ ለማሳለጥ እየተሠራ መኾኑን የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር ሰላም እና ጸጥታ መምሪያ...

ደብረ ብርሃን: ግንቦት 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር ሰላም እና ጸጥታ መምሪያ በሰላም እና ጸጥታ፣ በኃይል ማሰባሰብ፣ በማኅበረሰብ አቀፍ የወንጀል መከላከል ፓኬጆች አተገባበር እና በሕግ ማስከበር ተግባራት አፈጻጸም ላይ ግምገማ እያካሄደ ነው።...