የሕዝብን ድምጽ አክብሮ በመቀበል ወደ ቀጣዩ ምዕራፍ መሸጋገር እንደሚገባ የአማራ ሴቶች ማኅበር ፌዴሬሽን አስታወቀ፡፡

የሕዝብን ድምጽ አክብሮ በመቀበል ወደ ቀጣዩ ምዕራፍ መሸጋገር እንደሚገባ የአማራ ሴቶች ማኅበር ፌዴሬሽን አስታወቀ፡፡ ባሕር ዳር፡ ሰኔ 19/2013 ዓ.ም (አሚኮ) ሕዝቡም ሆነ የፖለቲካ ፓርቲዎች በብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የተጠቃለለ ውጤት እስኪገለጽ ድረስ በትዕግስት መጠበቅ እንደሚገባ ፌዴሬሽኑ...

አዲስ የሚመሰረተው መንግሥት የጋራ ማንነት ላይ መሥራት እንደሚገባው ተጠቆመ

አዲስ የሚመሰረተው መንግሥት የጋራ ማንነት ላይ መሥራት እንደሚገባው ተጠቆመ ባሕር ዳር፡ ሰኔ 19/2013 ዓ.ም (አሚኮ) በምርጫው አሸንፎ አዲስ የሚመሰረተው መንግሥት የጋራ ማንነትን ለማምጣት መሥራት እንደሚጠበቅበት የምሥራቅ አፍሪካ ፖሊሲ ጥናት ተቋም ምክትል ዳይሬክተር ዶክተር ብርሃኑ ሌንጂሶ...

ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የወተት ምርትን 50 በመቶ የሚቀንሰውን ጉርብርብ የተባለ የቀንድ ከብት በሽታ ክትባት...

ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የወተት ምርትን 50 በመቶ የሚቀንሰውን ጉርብርብ የተባለ የቀንድ ከብት በሽታ ክትባት በነፃ ሰጠ። ባሕር ዳር፡ ሰኔ 19/ 2013 ዓ.ም (አሚኮ) የጉርብርብ በሽታ (አባ ኬሻ) በቀንድ ከብቶች ላይ የሚከሰት በቫይረስ አማካኝነት የሚመጣ በሽታ ነው። በባሕር...

በከተማዋ ወንጀልን ለመከላከል በተከናወኑ ተግባራት የሕዝቡ ድጋፍ ከፍተኛ እንደነበር መምሪያው ገለጸ፡፡

በከተማዋ ወንጀልን ለመከላከል በተከናወኑ ተግባራት የሕዝቡ ድጋፍ ከፍተኛ እንደነበር መምሪያው ገለጸ፡፡ ባሕር ዳር፡ ሰኔ 19/ 2013 ዓ.ም (አሚኮ) በባሕር ዳር ከተማ የሚስተዋሉ የወንጀል ድርጊቶችን ለመከላከል የነዋሪዎች ሚና የጎላ እንደኾነ የከተማ አስተዳደሩ ፖሊስ መምሪያ አስታውቋል፡፡ በመምሪያው የኮሚዩኒኬሽንና...

የአፍሪካ ከፍተኛው ችግር የእውቀት ብርሀን ማጣት እንደኾነ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶክተር) ተናገሩ፡፡

የአፍሪካ ከፍተኛው ችግር የእውቀት ብርሀን ማጣት እንደኾነ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶክተር) ተናገሩ፡፡ ባሕር ዳር፡ ሰኔ 19/ 2013 ዓ.ም (አሚኮ) የአፍሪካ ከፍተኛው ችግር የእውቀት ብርሀን ማጣት እንደኾነ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶክተር) ተናግረዋል፡፡ ጠቅላይ...