በዞኑ ግጭቶችን ለማስቆምና ዘላቂ ሰላምን ለማምጣት የተከናወኑ ተግባራት ውጤታማ መኾናቸውን የኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር ገለጸ።

ከሚሴ: ሐምሌ 02/2015 ዓ.ም (አሚኮ)የኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር በዞኑና በቀጣናው ዘላቂ ሰላም ለማምጣት ያለመ ውይይት ከባለድርሻ አካላት ጋር በከሚሴ ከተማ አካሂዷል። በውይይቱ የጸጥታ ኀይሉ እና ኅብረተሰቡ በጋራ በመኾን ባከናወኑት ተግባር አስተማማኝ ሰላም እየተፈጠረ መኾኑ...

“የኢትዮጵያ መንግሥት ባደረገልን መልካም አቀባበል ከችግርና ሞት ታድጎናል”ሱዳናዊያን ስደተኞች

ባሕር ዳር: ሐምሌ 02/2015 ዓ.ም (አሚኮ)የኢትዮጵያ መንግሥት ድንበሩን ክፍቶ አድርጎ ባደረገልን መልካም አቀባበል ከችግርና ከሞት ታድጎናል" ሲሉ በሱዳን ግጭት ተሰደው በምዕራብ ጎንደር ዞን መተማ ወረዳ የተጠለሉ ሱዳናዊያን ስደተኞች ገለጹ። ስደተኞቹ እንደገለጹት በኢትዮጵያ የተደረገላቸው አቀባበልና ድጋፍ...

«ለማንነቴ እሮጣለሁ፤ ማንነቴም አማራ ነው» የአላማጣ ከተማ ነዋሪዎች

ባሕር ዳር: ሐምሌ 02/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ወሎ ዞን የአላማጣ ከተማ ነዋሪዎች "ለማንነቴ እሮጣለሁ፤ ማንነቴም አማራ ነው" በሚል መሪ መልእክት የጎዳና ላይ ሩጫ አካሄዱ። በሩጫውም ላይ የተሳተፉት ነዋሪዎቹ ላለፍት 30 ዓመታት በማንነታቸው ምክንያት ሲደርሳባቸው ከነበረው...

የሥራ ዕድል ፈጠራ የኢትዮጵያ ጉዳይ ብቻ ሳይሆን የሁሉም አፍሪካዊ ጉዳይ ነው መኾኑን ወ/ሮ...

ባሕር ዳር: ሐምሌ 02/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የሥራ ዕድል ፈጠራ የኢትዮጵያ ጉዳይ ብቻ ሳይሆን የሁሉም አፍሪካዊ ጉዳይ ነው ሲሉ የስራና ክህሎት ሚኒስትሯ ሙፈሪሃት ካሚል ተናገሩ፡፡ የአፍሪካ የሥራ ፎረም የአፍሪካ አሕጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ስምምነት (AfCFTA)...

“በክረምት ያለ ቤት”

ባሕር ዳር: ሐምሌ 02/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የሀገሬው ሰው አምላኩን ሲማጸን የዕለት ጉርስ፣ የዓመት ልብስ አትንሳኝ፣ ጌታዬ ኾይ የሰው እጅ አታሳየኝ፣ በሰው ፊትም አታስገርፈኝ፣ ሰጪ እንጂ ተቀባይ አታደርገኝ፤ አቤቱ ጌታዬ በቁር የምጠጋባት፣ በሐሩር የምከለልባት፣...