“ሁልጊዜ የሌሎች ሃሳብ ተከታዮች ብቻ ከመኾን ሃሳብ አመንጪዎች መኾን አለብን” ወጣቶች
ደሴ: ጥቅምት 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ወጣቶችን በትክክለኛ ዓላማ የተጠቀሙ ሀገራት አዳዲስ ለውጦችን አሳይተዋል። በአንፃሩ ወጣቶችን ለሀገር የሚያበረክቱትን አስተዋጽኦ ያልተረዱና ወጣቶችን በምጣኔ ሃብት፣ በማኅበራዊ እና በፖለቲካዊ አውዶች ታሳቢ ያላደረጉ ሀገራ ችግር ገጥሟቸዋል።
ኢትዮጵያ ወጣቶች የሚበዙባት...
“ጥንታዊዉን የጋፋት ኢንዱስትሪ መንደር በማልማት የቱሪዝም ኢኮኖሚ ተጠቃሚነትን ለማጎልበት ሁሉም ሊረባረብ ይገባል” የደቡብ...
ባሕር ዳር: ጥቅምት 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በደቡብ ጎንደር ዞን ደብረታቦር ከተማ አቅራቢያ የሚገኘውን ጥንታዊውን የጋፋት ኢንዱስትሪ መንደር በማልማት የቱሪዝም ኢኮኖሚ ተጠቃሚነትን ማጎልበት እንደሚገባ ተገልጿል።
አጼ ቴዎድሮስ ከሚታወሱባቸው ታሪካቸው ውስጥ አንዱ ሴባስቶፖል መድፍና የኢንዱስትሪ መንደራቸው ጋፋት...
ስመ ገናናነቱን ያጣው አያክስ አሠልጣኙን አሰናበተ።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአያክስ አምስተርዳም ክለብ ከውጤት ማሽቆልቆል ጋር በተያያዘ ከአሠልጣኝ ሞሪስ ስቴጅ ጋር የነበረውን ውል ማቋረጡን አስታውቋል።
በኔዘርላንድ ሊግ ኢሬዲቪዚ ታሪክ የአያክስ ክለብ ሰላሳ ስድስት ጊዜ በማሸነፍ ባለደማቅ ታሪክ ነው፡፡...
”በ2016 በጀት የክልሉን ሕዝብ ሙሉ በሙሉ የጤና መድኅን አገልግሎት ተጠቃሚ እንዲኾን እየተሠራ ነው” የአማራ...
ባሕር ዳር: ጥቅምት 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ማኅበረሰብ አቀፍ ጤና መድኅን አገልግሎት ዜጎች በዓመት አንድ ጊዜ ከፍለው ዓመቱን በሙሉ የጤና አገልግሎት የሚያገኙበት የጤና ሥርዓት ነው።
አቶ እዉነቱ ተረፈ በምሥራቅ ጎጃም ዞን ባሶሊበን ወረዳ የጤና መድኅን አገልግሎት...
የአማራና ኦሮሚያ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች ተፈናቃዮችን መልሶ በማቋቋም ዙሪያ ምክክር አደረጉ።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኦሮሚያ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች ቡድን ባሕር ዳር በመገኘት ከአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደና ሌሎች ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች ጋር ምክክር አድርገዋል።
ባለፉት ዓመታት ከኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ከመኖሪያ ቀያቸው...








