“2014 ዓ.ም የአሸባሪው ሕወሃት ወረራን በመመከት የኢኮኖሚ ጫናውን ለመቋቋም ጥረት የተደረገበት ነበር” ርእሰ መሥተዳድር...
ባሕር ዳር፡ ጳጉሜን 03/2014 ዓ.ም (አሚኮ) በ2014 በጀት ዓመት ለመልሶ ግንባታና ለልማት ሥራዎች ትኩረት በመስጠት ጦርነቱ ጫና ያሳደረበትን ኢኮኖሚ ለማቋቋም ውጤታማ ሥራዎች የተከናወኑበት መሆኑን የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር) ገልጸዋል።
ባሳለፍነው ዓመት አሸባሪው...
ግንባር ድረስ የዘለቀው ደጀንነት!!
ባሕር ዳር፡ ጳጉሜን 03/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ወይዘሮ ደስታ ጌታሁን ይባላሉ፡፡በሰቆጣ ከተማ በትንሽዬ የዳስ ውስጥ ቡና እና ሻይ በመሥራት በሚያገኙት ገቢ ሁለት ልጆቻቸውን ያሳድጋሉ፡፡
ወይዘሮ ደስታ ለእናት ሃገሩ ኢትዮጵያ ለሚፋለመው ጀግናው የመከላከያ ሰራዊታችን ያላውን...
“በማይካድራው ጭፍጨፋ ወቅት በዓይኔ ያየሁት የአማራ ሕዝብ ብዙ ተገድሏል” የሕወሃት ታጣቂ ምርኮኛ
ሑመራ፡ ጳጉሜን 03/2014 ዓ.ም (አሚኮ) "በማይካድራው ጭፍጨፋ ወቅት በዓይኔ ያየሁት የአማራ ሕዝብ ብዙ ተገድሏል" ሲል ለወገን ጦር እጁን የሰጠ የአሸባሪው ሕወሃት ታጣቂ ምርኮኛ ተናገረ።
ምርኮኛው ፍስሃ ገብረ ሚካኤል ይባላል። በማይካድራ ከተማ ነበር ነዋሪነቱ። በማይካድራ...
“የተከዜን ድልድይ አፍርሰውታል፣ ክፉውን ሁሉ አድርገውታል”
ሁመራ: ጳጉሜን 03/2014 ዓ.ም (አሚኮ) እልፍ ነብሶች በእጁ አልፈዋል፣ ሀገሬን ያሉትን ገድሏቸዋል፣ ኢትዮጵያን የጠሩት ሞተዋል፣ ሠንደቋን ከፍ ከፍ ያደረጉት ላይገኙ ጠፍተዋል። ያፈሰሳቸው ደሞች፣ ያጠፋቸው ጀግኖች፣ የሠወራቸው የታሪክ አዋቂዎች ብዙ ናቸው። በኢትዮጵያ ሰማይ ሥር...
ክብር ለጀግኖቻችን !!
ጳጉሜን 02/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ጀግና ሕዝብ ለጀግኖቹ ክብር ይሰጣል። ሀገሩንም በጀግንነት ይጠብቃል።
ጀግንነት በእርግጥ ወደ ጦር ግንባር ስለመዝመትና ስለመዋጋት ብቻ አይደለም። በቀደመው ዘመን እንደዛ መኾኑ ትክክል አልነበረም ማለት ግን አንችልም። ያኔ በትምሕርት አዋቂ ሆኖ አራት...








